Ezekiel 28:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ብዛዕባ ንጉስ ጢሮስ መልቀስ ኣልዕል እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ነቲ ድምር ጥበብ ዝመልኦን ብጽባቐ ፍጹምን ትሕትሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! በጢ​ሮስ ንጉሥ ላይ ሙሾ አሙ​ሽ​በት፤ እን​ዲ​ህም በለው፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ጥበ​ብን የተ​ሞ​ላህ፥ ውበ​ት​ህም የተ​ፈ​ጸመ መደ​ም​ደ​ሚያ አንተ ነህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ በጢሮስ ንጉሥ ላይ ሙሾ አሞሽተህ እንዲህ በለው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጥበብን የተሞላህ ውበትህም የተፈጸመ መደምደሚያ አንተ ነህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ በጢሮስ ንጉሥ ላይ ሙሾ አሞሽተህ እንዲህ በለው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጥበብን የተሞላህ ውበትህም የተፈጸመ መደምደሚያ አንተ ነህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ጺሮሳ ካትያዉ ሀዋዳን ያጋደ ዝላላ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔን ካሰ አዳ ኤራን ኩሜዳዋ፤ ኔን አሳይ ሌምሲደ ኦድያ አዳ ፑላንቻ ግዳዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, S'iiroosa kaatiyaw hawaadan yaagaade zilaala; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neeni kase aad'd'eeda eran kumeeddawaa; neeni Asay leemisiide odiyaa aad'd'eeda puulanchcha gidaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Xiroose kawo gishshas zilalashe Ubbaa Haariza GODAY nena, « ‹Aadho erateththan kumada, kumeththa puulateth may7ada neni asas tumu leemiso gidadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጺሮሴ ካዎ ጊሻስ ዚላላሼ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኔና፥ « ‹ኣ ኤራቴን ኩማዳ፥ ኩሜ ፑላቴ ማይኣዳ ኔኒ ኣሳስ ቱሙ ሌሚሶ ጊዳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ፅሮሳ ካዋስ ዘሌላ፦ ‘ኔኒ ካሰ ጭንጫተን ኩማዳሳ፤ ኔኒ አስ ሌምስድ ኦድያ ፑላነ ጭንጫ ግዳዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada Xiroosa kawas zeleela: ‘Neeni kase cincatethan kumadasa; neeni asi leemisidi odiya puulanne cinca gidadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ስለ ጢሮስ ንጉሥ ሙሾ አውርድ፤ እንዲህም በለው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ጥበብን የተሞላህ፣ ፍጹም ውበትን የተላበስህ፣ የፍጹምነት ምሳሌ ነበርህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! የጢሮስ ንጉሥ ስለሚገጥመው መጥፎ ዕድል ሙሾ አውጣ፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለውንም እንዲህ ብለህ ንገረው፦ ‘በጥበብ የተሞላህና እጅግ መልከ ቀና በመሆንህ የፍጹምነት ምሳሌ ነበርክ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንንጉስ ጢሮስ ብድጕዓ ቘዝመሉ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገሮ፦ ንስኻ ጥበብ ዝመልአካ፥ ፍፁም ዝመልክዕኻ፥ ብሉፅ ማሕተም ነበርካ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንንጉስ ጢሮስ ብድጒዓ ቘዝመሉ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንገሮ፡ ንስኻ ጥበብ ዝመልኣካ፡ ፍጹም ዝመልክዕካ ብሉጽ ማሕተም ነበረካ።