Ezekiel 28:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ተዛሪበ እየ እሞ፡ ሞት እቶም ዘይግዙራት ብኢድ ጓኖት ክትመውቱ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ወ​ጉ​ህም ሰዎች ብዙ​ዎች ናቸው፤ ያል​ተ​ገ​ረ​ዙ​ትን ሰዎች ሞት ትሞ​ታ​ለህ፤ የሚ​ገ​ድ​ሉ​ህም ሰዎች ያል​ተ​ገ​ረ​ዙት ናቸው፤ በእ​ጃ​ቸ​ውም ትሞ​ታ​ለህ። እኔ ተና​ግ​ሬ​አ​ለ​ሁና ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእንግዶች እጅ ያልተገረዙትን ሰዎች ሞት ትሞታለህ፤ እኔ ተናግሬአለሁና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በባዕዳን እጅ ያልተገረዙትን ሰዎች ሞት ትሞታለህ፤ እኔ ተናግሬአለሁና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን አላጋቱዋ ኩሽያን አማነና አሳይ ሀይቂያ ሀይቁዋ ሀይቃና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni allagatuwaa kushiyan ammanenna Asay hayk'k'iyaa hayk'k'uwaa hayk'k'ana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni allagata kushen ammanontta asata hayqo mala hayqqana; Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani hayssa yootadis› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኣላጋታ ኩሼን ኣማኖንታ ኣሳታ ሃይቆ ማላ ሃይቃና፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ሃይሳ ዮታዲስ› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ አላጋታ ኩሸን አማኖና አስ ሀይቅያ ሀይቆ ሀይቃና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni allagata kushen ammanonna asi hayqiya hayqo hayqana” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በባዕዳን እጅ፣ ያልተገረዙትን ሰዎች አሟሟት ትሞታለህ፤ እኔ ተናግሬአለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በውጪ አገር ሰዎች እጅ በእግዚአብሔር የማያምኑ ሰዎችን ሞት ትሞታለህ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ተዛሪበ እየ እሞ፥ ንስኻ ኸምቲ ኣማውታ ዘይግሩዛት፥ ብኢድ ጓኖት ክትመውት ኢኻ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ተዛሪበ እየ እሞ፡ ንስኻ፡ ከምቲ ኣማውታ ዘይግዙራት፡ ብኢድ ጓኖት ክትመውት ኢኻ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።