Ezekiel 27:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽማግለታት ጌባልን ለባምታቱን ኣባኻትኩም፡ ኣብ ምድሪ ቤትኩም ነበሩ። ኩለን መራኽብ ባሕሪ ምስ ባሕረኛታተን ሸቐጥካ ክሕዛ ኣባኻ ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአንቺ ውስጥ የነበሩ የጌባል ሽማግሌዎችና ጥበበኞችዋ ስብራትሽን ይጠግኑ ነበር፤ ከአንቺም ጋር ይነግዱ ዘንድ የባሕር መርከቦች ሁሉና መርከበኞቻቸው በመካከልሽ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአንቺ ውስጥ የነበሩ የጌባል ሽማግሌዎችና ጥበበኞችዋ ስብራትሽን ይጠግኑ ነበር፤ ከአንቺም ጋር ይነግዱ ዘንድ የባሕር መርከቦች ሁሉና መርከበኞቻቸው በመካከልሽ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአንቺ ውስጥ የነበሩ የጌባል ሽማግሌዎችና ጥበበኞችዋ ስብራትሽን ይጠግኑ ነበር፤ የባሕር መርከቦች ሁሉና መርከበኞቻቸው ከአንቺ ጋር ለመለዋወጥ በአንቺ ውስጥ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማርካብያ ግዶን ዛኤዳሳ ሽድያዋንቱ ገባላፐ ዬዳ ጭማቱዋነ ኤራንቻ አሳቱዋ፤ አባን ብያ ማርካብያ ኡባን ደእያ ኦሳንቻቱ ነ ግዶን ዎ ዎይ ጉጃ ጊደ ፓሉመቲደ ዛልኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Markkabiyaa giddon za"edasaa shiddiyaawanttu Gebaalappe yeedda c'imatuwaanne eranchcha asatuwaa; abban biyaa markkabiyaa ubbaan de'iyaa oosanchchatuu ne gidon wod'a woy gujja giide palumetiide zal"iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gebaaleppe loohida daannatinne hiillanchchati ne markabeta koolanaas ne giddon deettes; abba bollara biza markabetinne markabe laaggizayti ubbay heregettidi nenara zal7ettanaas neekko yeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌባሌፔ ሎሂዳ ዳናቲኔ ሂላንቻቲ ኔ ማርካቤታ ኮላናስ ኔ ጊዶን ዴቴስ፤ ኣባ ቦላራ ቢዛ ማርካቤቲኔ ማርካቤ ላጊዛይቲ ኡባይ ሄሬጌቲዲ ኔናራ ዛልኤታናስ ኔኮ ዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማርካብያ ጊግሰይሳት ገባላፐ ይዳ ኤራንቾታነ ካለያ ሂላንቾታ፤ አባን ብያ ማርካበ ኡባን ደእያ ኦሳንቾት ዎ ከያ ግድ ነ ግዶን ዛልኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Markabiya giigiseysati Gebaalape yida eranchotanne kaalethiya hiillanchota; abban biya markabe ubban de7iya oosanchoti wodha keya gidi ne giddon zal7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልምድ ያካበቱ የጌባል ባለሙያዎች፣ መርከብሽን ለመገጣጠም በመካከልሽ ነበሩ፤ የባሕር መርከቦችና መርከበኞቻቸው ሁሉ፣ ከአንቺ ጋር ሊገበያዩ ይመጡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተበላሸውን ለመጠገን በጌባል ልምድ ያካበቱ ባለሙያዎች በአንቺ መካከል ነበሩ፤ መርከበኞች በመርከባቸው ወደ ወደብሽ እየመጡ ከአንቺ ጋር ይገበያዩ ነበር።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሽማግለታት ጌባልን እቶም ጠቢባንን፥ ነቲ እተሰብረ ዘዐርዩ ኣብ ማእኸልኪ ነበሩ፤ ኵላተን መራኽብ ባሕርን ባሕረኛታትን ንግዶም ክለዋወጡኺ ኣባኺ ነበሩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሽማግሌታት ጌባሌን እቶም ጠቢባናን ነቲ እተሰብረ ኼጣጥኡስ ኣብ ማእከልኪ ነበሩ። ኲላተን መራኽብ ባሕርን ባሕረኛታትን፡ ንግዶም ኪለዋውጡኺ፡ ኣባኺ ነበሩ። |