Ezekiel 27:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽማግለታት ጌባልን ለባምታቱን ኣባኻትኩም፡ ኣብ ምድሪ ቤትኩም ነበሩ። ኩለን መራኽብ ባሕሪ ምስ ባሕረኛታተን ሸቐጥካ ክሕዛ ኣባኻ ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ንቺ ውስጥ የነ​በሩ የጌ​ባል ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና ጥበ​በ​ኞ​ችዋ ስብ​ራ​ት​ሽን ይጠ​ግኑ ነበር፤ ከአ​ን​ቺም ጋር ይነ​ግዱ ዘንድ የባ​ሕር መር​ከ​ቦች ሁሉና መር​ከ​በ​ኞ​ቻ​ቸው በመ​ካ​ከ​ልሽ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንቺ ውስጥ የነበሩ የጌባል ሽማግሌዎችና ጥበበኞችዋ ስብራትሽን ይጠግኑ ነበር፤ ከአንቺም ጋር ይነግዱ ዘንድ የባሕር መርከቦች ሁሉና መርከበኞቻቸው በመካከልሽ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአንቺ ውስጥ የነበሩ የጌባል ሽማግሌዎችና ጥበበኞችዋ ስብራትሽን ይጠግኑ ነበር፤ የባሕር መርከቦች ሁሉና መርከበኞቻቸው ከአንቺ ጋር ለመለዋወጥ በአንቺ ውስጥ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማርካብያ ግዶን ዛኤዳሳ ሽድያዋንቱ ገባላፐ ዬዳ ጭማቱዋነ ኤራንቻ አሳቱዋ፤ አባን ብያ ማርካብያ ኡባን ደእያ ኦሳንቻቱ ነ ግዶን ዎ ዎይ ጉጃ ጊደ ፓሉመቲደ ዛልኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Markkabiyaa giddon za"edasaa shiddiyaawanttu Gebaalappe yeedda c'imatuwaanne eranchcha asatuwaa; abban biyaa markkabiyaa ubbaan de'iyaa oosanchchatuu ne gidon wod'a woy gujja giide palumetiide zal"iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gebaaleppe loohida daannatinne hiillanchchati ne markabeta koolanaas ne giddon deettes; abba bollara biza markabetinne markabe laaggizayti ubbay heregettidi nenara zal7ettanaas neekko yeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌባሌፔ ሎሂዳ ዳናቲኔ ሂላንቻቲ ኔ ማርካቤታ ኮላናስ ኔ ጊዶን ዴቴስ፤ ኣባ ቦላራ ቢዛ ማርካቤቲኔ ማርካቤ ላጊዛይቲ ኡባይ ሄሬጌቲዲ ኔናራ ዛልኤታናስ ኔኮ ዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማርካብያ ጊግሰይሳት ገባላፐ ይዳ ኤራንቾታነ ካለያ ሂላንቾታ፤ አባን ብያ ማርካበ ኡባን ደእያ ኦሳንቾት ዎ ከያ ግድ ነ ግዶን ዛልኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Markabiya giigiseysati Gebaalape yida eranchotanne kaalethiya hiillanchota; abban biya markabe ubban de7iya oosanchoti wodha keya gidi ne giddon zal7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልምድ ያካበቱ የጌባል ባለሙያዎች፣ መርከብሽን ለመገጣጠም በመካከልሽ ነበሩ፤ የባሕር መርከቦችና መርከበኞቻቸው ሁሉ፣ ከአንቺ ጋር ሊገበያዩ ይመጡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተበላሸውን ለመጠገን በጌባል ልምድ ያካበቱ ባለሙያዎች በአንቺ መካከል ነበሩ፤ መርከበኞች በመርከባቸው ወደ ወደብሽ እየመጡ ከአንቺ ጋር ይገበያዩ ነበር።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሽማግለታት ጌባልን እቶም ጠቢባንን፥ ነቲ እተሰብረ ዘዐርዩ ኣብ ማእኸልኪ ነበሩ፤ ኵላተን መራኽብ ባሕርን ባሕረኛታትን ንግዶም ክለዋወጡኺ ኣባኺ ነበሩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሽማግሌታት ጌባሌን እቶም ጠቢባናን ነቲ እተሰብረ ኼጣጥኡስ ኣብ ማእከልኪ ነበሩ። ኲላተን መራኽብ ባሕርን ባሕረኛታትን፡ ንግዶም ኪለዋውጡኺ፡ ኣባኺ ነበሩ።