Ezekiel 27:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብብኽያቶም ከኣ ኣብ ልዕሌኹም መልቀስ ኣልዒሎም ኪሓዝኑኹምን ከምዚ ክብሉኹምን እዮም፦ ጢሮስ እትመስል፡ ከምታ ኣብ ማእከል ባሕሪ ዘላ ምድረበዳ እትመስል ከተማ ኣየነይቲ እያ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልጆ​ቻ​ቸ​ውም ሙሾን ያሞ​ሹ​ል​ሻል፤ በባ​ሕር መካ​ከል እንደ ታወ​ከች እንደ ጢሮስ ያለ ማን ነበር? ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በትካዜያቸውም ልቅሶ ያነሡልሻል፥ ስለ አንቺም ሙሾ ያሞሻሉ እንዲህም ይላሉ። በባሕር መካከል ጠፍቶ እንደ ቀረ እንደ ጢሮስ ያለ ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በልቅሶአቸውም ስለ አንቺ ሙሾን ያነሡልሻል፥ እንዲህም እያሉ በአንቺ ላይ ያሞሻሉ፦ በባሕር መካከል ጠፍቶ የቀረ እንደ ጢሮስ ማን ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነዉ ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጊደ ዝላሌድኖ፤ “ ‘ “ሀእ አባ ግዶን ስርጵ ጌዳ፥ ጺሮሳና ልከትያዌ ኦኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) New unttunttu hawaadan yaagiide zilaaleeddino; « ‹ «Ha"i abbaa giddon sirp'p'i geedda, S'iiroosana likkettiyaawe oonee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne gishshas istti waassishe yeekkana; istti nees zilalishe, ‹Abban mitetti co7u giday, Xiroose malay oonee?› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ጊሻስ ኢስቲ ዋሲሼ ዬካና፤ ኢስቲ ኔስ ዚላሊሼ፥ ‹ኣባን ሚቴቲ ጮኡ ጊዳይ፥ ጺሮሴ ማላይ ኦኔ?› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሀይሳዳ ያግድ ነዉ ዘሌልዶሶና፦ “ሀእ አባ ግዶን ስእ ግዳ፥ ፅሮሳ መል ኦኔ?”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti haysada yaagidi new zeleelidosona: “Ha77i abba giddon si77i gida, Xiroosa meli oonee?”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ አንቺ በዋይታ ያለቅሳሉ፤ እንዲህም እያሉ ሙሾ ያወርዳሉ፤ “ባሕር ውጦት የቀረ፣ እንደ ጢሮስ ማን አለ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሐዘናቸውም ስምሽን እያነሡ ያለቅሳሉ። ስለ አንቺም ሙሾ ያወጣሉ፤ እንዲህም ይላሉ፦ ‘በባሕር መካከል ጠፍታ እንደ ቀረች እንደ ጢሮስ ያለ ማን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እናሕቘንቈኑ ብቝዘማ፥ ‘ኸምታ ኣብ ማእኸል ባሕሪ ስቕ ዘበልዋ፥ ከም ጢሮስ መን ነበረት?’ ኢሎም ክቝዝሙልኪ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እናሕዘንዘኑ ብቚዝማ፡ ከምታ ኣብ ማእከል ባሕሪ ትም ዘበልዋ፡ ከም ጢሮስ መን ነበረት ኢሎም ኪቚዝሙልኪ እዮም።