Ezekiel 27:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብኽያቶም ከኣ ኣብ ልዕሌኹም መልቀስ ኣልዒሎም ኪሓዝኑኹምን ከምዚ ክብሉኹምን እዮም፦ ጢሮስ እትመስል፡ ከምታ ኣብ ማእከል ባሕሪ ዘላ ምድረበዳ እትመስል ከተማ ኣየነይቲ እያ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጆቻቸውም ሙሾን ያሞሹልሻል፤ በባሕር መካከል እንደ ታወከች እንደ ጢሮስ ያለ ማን ነበር? ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በትካዜያቸውም ልቅሶ ያነሡልሻል፥ ስለ አንቺም ሙሾ ያሞሻሉ እንዲህም ይላሉ። በባሕር መካከል ጠፍቶ እንደ ቀረ እንደ ጢሮስ ያለ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በልቅሶአቸውም ስለ አንቺ ሙሾን ያነሡልሻል፥ እንዲህም እያሉ በአንቺ ላይ ያሞሻሉ፦ በባሕር መካከል ጠፍቶ የቀረ እንደ ጢሮስ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነዉ ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጊደ ዝላሌድኖ፤ “ ‘ “ሀእ አባ ግዶን ስርጵ ጌዳ፥ ጺሮሳና ልከትያዌ ኦኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | New unttunttu hawaadan yaagiide zilaaleeddino; « ‹ «Ha"i abbaa giddon sirp'p'i geedda, S'iiroosana likkettiyaawe oonee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne gishshas istti waassishe yeekkana; istti nees zilalishe, ‹Abban mitetti co7u giday, Xiroose malay oonee?› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ጊሻስ ኢስቲ ዋሲሼ ዬካና፤ ኢስቲ ኔስ ዚላሊሼ፥ ‹ኣባን ሚቴቲ ጮኡ ጊዳይ፥ ጺሮሴ ማላይ ኦኔ?› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሀይሳዳ ያግድ ነዉ ዘሌልዶሶና፦ “ሀእ አባ ግዶን ስእ ግዳ፥ ፅሮሳ መል ኦኔ?” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti haysada yaagidi new zeleelidosona: “Ha77i abba giddon si77i gida, Xiroosa meli oonee?” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ አንቺ በዋይታ ያለቅሳሉ፤ እንዲህም እያሉ ሙሾ ያወርዳሉ፤ “ባሕር ውጦት የቀረ፣ እንደ ጢሮስ ማን አለ?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሐዘናቸውም ስምሽን እያነሡ ያለቅሳሉ። ስለ አንቺም ሙሾ ያወጣሉ፤ እንዲህም ይላሉ፦ ‘በባሕር መካከል ጠፍታ እንደ ቀረች እንደ ጢሮስ ያለ ማን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እናሕቘንቈኑ ብቝዘማ፥ ‘ኸምታ ኣብ ማእኸል ባሕሪ ስቕ ዘበልዋ፥ ከም ጢሮስ መን ነበረት?’ ኢሎም ክቝዝሙልኪ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እናሕዘንዘኑ ብቚዝማ፡ ከምታ ኣብ ማእከል ባሕሪ ትም ዘበልዋ፡ ከም ጢሮስ መን ነበረት ኢሎም ኪቚዝሙልኪ እዮም። |