Ezekiel 27:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጾም ኣብ ልዕሌኻ ይስማዕ፡ ኣምሪሮም ይጭድሩ፡ ኣብ ርእሶም ድማ ሓመድ ይድርብዩ፡ ኣብ ሓሙኽሽቲ ክወዛወዙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድምፃቸውንም በአንቺ ላይ ያሰማሉ፤ ምርር ብለውም ይጮኻሉ፤ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ይነሰንሳሉ፤ አመድም ያነጥፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድምፃቸውንም በአንቺ ላይ ያሰማሉ፥ ምርር ብለውም ይጮኻሉ፥ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ይነሰንሳሉ፥ በአመድም ውስጥ ይንከባለላሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድምፃቸውንም በአንቺ ላይ ያሰማሉ፥ ምርር ብለው ይጮኻሉ፤ በራሳቸውም ላይ አቧራ ይነሰንሳሉ፤ በአመድም ላይ ይንከባበላሉ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረንቱ ሁጲያን ባና ቆሊደ፥ ብድንን ጎንዶረቲደ፥ ነ ባየ ድራዉ፥ ኢታ ዬኩዋ ዬኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ubbaykka barenttu huup'iyaan baanaa k'oliide, bidintsaan gonddorettiidde, ne bayetsaa diraw, iita yeekuwaa yeekkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta qaala dhoqqu histtidi camo yeeho nees yeekkana; bantta hu7en gudulla qolidi bidinththa bolla bululettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ጫሞ ዬሆ ኔስ ዬካና፤ ባንታ ሁኤን ጉዱላ ቆሊዲ ቢዲን ቦላ ቡሉሌታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኡባይ ባንታ ሁጰን ባና ቆልድ፥ ብዶን ጎንዶረትሸ፥ ነ ዩዋ ግሾ ኢታ ዬሆ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ubbay banta huuphen baana qolidi, bidon gondoretishe, ne dhayuwa gisho iita yeeho yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድምፃቸውን ከፍ አድርገው፣ በምሬት ያለቅሱልሻል፤ በራሳቸውም ላይ ዐቧራ ነስንሰው፣ በዐመድ ላይ ይንከባለላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁሉም በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው በዐመድ ላይ እየተንከባለሉ፥ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ስለ አንቺ ምርር ብለው ያለቅሳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባኺ ድምፆም ከስምዑ፥ ኣምሪሮም ድማ ኽበኽዩልኪ እዮም፤ ኣብ ርእሶም ሓመድ ክንስንሱ፥ ኣብ ሓመዅሽቲውን ጠንቀላዕላዕ ክብሉ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባኺ ድምጾም ኬስምዑ፡ ኣምሪሮም ድማ ኪበኽዩልኪ እዮም። ኣብ ርእሶም ሓመድ ኪንስንሱ፡ ኣብ ሓመዂስቲውን ጠንቀላዕላዕ ኪብሉ እዮም። |