Ezekiel 27:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ኣብ ኣፍ ደገ ባሕሪ ተቐሚጥኩም ዘለኹም፡ ኣብ ልዕሊ ብዙሓት ደሴታት ነጋዳይ ህዝቢ ዝኾንኩም፡ ንጢሮስ ከኣ በላ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኦ ጢሮስ፡ ኣነ ፍጹም ጽባቐ ኣለኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በባ​ሕር መግ​ቢያ የም​ት​ኖር፥ በብ​ዙም ደሴ​ቶች ላይ ከሚ​ኖሩ አሕ​ዛብ ጋር ንግ​ድን የም​ታ​ደ​ርግ ጢሮ​ስን እን​ዲህ በላት፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ጢሮስ ሆይ! አንቺ፦ በው​በት ፍጹም ነኝ ብለ​ሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በባሕር መግቢያ የምትኖር በብዙም ደሴቶች ላይ ከሚኖሩ አሕዛብ ጋር ንግድን የምታደርግ ጢሮስንም እንዲህ በላት። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጢሮስ ሆይ፥ አንቺ። በውበት ፍጹም ነኝ ብለሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በባሕር መግቢያ ለምትኖረውና፥ በብዙ ደሴቶች ላይ ከሚኖሩ ሕዝቦች ጋር ለምትነግደው ጢሮስ እንዲህ በላት፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጢሮስ ሆይ፥ አንቺ፦ “በውበት ፍጹም ነኝ” ብለሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አባ ዶናን ደእያነ አባ ዶና ዳሮ ቢታቱዋን ደእያ አሳና ዛልእያ፥ ሄ ካታማዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔኖ ጺሮሳ፥ ኔን፥ ታን ፑላን ልከትያዌ ባይና ኩመን ያጋደ ኦቶረታዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abbaa doonaan de'iyaanne abbaa doonaa daro biittatuwaan de'iyaa asaana zal"iyaa, he katamaw hawaadan yaagaade oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neenoo S'iiroosaa, neeni, taani puulan likketiyaawe bayinna kumentsa yaagaade otorettaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abban gelizaso pengen dizaarissinne daro abba gaxatan diza deretara zal7iza Xiroosis, Ubbaa Haariza GODAY, «Hanne Xiroosee! ‹Neni nena keehippe lo7o› gadasa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣባን ጌሊዛሶ ፔንጌን ዲዛሪሲኔ ዳሮ ኣባ ጋጻታን ዲዛ ዴሬታራ ዛልኢዛ ጺሮሲስ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ሃኔ ጺሮሴ! ‹ኔኒ ኔና ኬሂፔ ሎኦ› ጋዳሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታን ደእያነ አባ ጋፃን ደእያ ዳሮ አሳራ ዛልእያ፥ ካታማስ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ ‘ነኖ ፅሮሳ፥ ታኒ ፑላነ ቦረይ ባይና ማላ ሎኦ’ ” ያጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yuushoy abban teqetida biittan de7iyanne abba gaxan de7iya daro asaara zal7iya, katamaas, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees. “ ‘Neno Xiroosa, taani puulanne borey bayna mala lo77o’ ” yaagadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በባሕር መግቢያ ላይ ለምትገኘውና በብዙ ጠረፎች ከሚኖሩ ሕዝቦች ጋር ለምትነግደው ለጢሮስ እንዲህ በላት፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ጢሮስ ሆይ፤ “ፍጹም ውብ ነኝ” ብለሻል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ባሕር መግቢያ በሚወስደው መንገድ ላይ ተቀምጣ ከተለያዩ የጠረፍ ከተሞች ለሚመጡ ነጋዴዎች አገናኝ ለሆነችው ለጢሮስ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራት፦ ‘ጢሮስ ሆይ! በፍጹም ውብ ነኝ ብለሻል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጢሮስ በላ፤ ‘ኣቲ ኣብ መእተዊ ባሕሪ እትነብሪ፥ ምስቶም ኣብ ብዙሕ ደሴታት ዘለዉ ኣህዛብ ከዓ እትነግዲ፥’ ኸምዙይ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፦ ‘ኣቲ ጢሮስ ባዕልኺ ብመልክዕ፥ ፍፅምቲ ኣነ እየ በልኪ።’
Amharic Tigrinya 2011 ንጢሮስ በላ፡ ኣቲ ኣብ መእተዊ ባሕሪ እትነብሪ፡ ምስቶም ኣብ ብዙሕ ደሴታት ዘለው ህዝብታት ከኣ እትነግዲ፡ ከምዚ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣቲ ጢሮስ፡ ባዕልኺ፡ ብመልክዕ ፍጽምቲ ኣነ እየ፡ በልኪ።