Ezekiel 27:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ኣብ ኣፍ ደገ ባሕሪ ተቐሚጥኩም ዘለኹም፡ ኣብ ልዕሊ ብዙሓት ደሴታት ነጋዳይ ህዝቢ ዝኾንኩም፡ ንጢሮስ ከኣ በላ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኦ ጢሮስ፡ ኣነ ፍጹም ጽባቐ ኣለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በባሕር መግቢያ የምትኖር፥ በብዙም ደሴቶች ላይ ከሚኖሩ አሕዛብ ጋር ንግድን የምታደርግ ጢሮስን እንዲህ በላት፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጢሮስ ሆይ! አንቺ፦ በውበት ፍጹም ነኝ ብለሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በባሕር መግቢያ የምትኖር በብዙም ደሴቶች ላይ ከሚኖሩ አሕዛብ ጋር ንግድን የምታደርግ ጢሮስንም እንዲህ በላት። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጢሮስ ሆይ፥ አንቺ። በውበት ፍጹም ነኝ ብለሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በባሕር መግቢያ ለምትኖረውና፥ በብዙ ደሴቶች ላይ ከሚኖሩ ሕዝቦች ጋር ለምትነግደው ጢሮስ እንዲህ በላት፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጢሮስ ሆይ፥ አንቺ፦ “በውበት ፍጹም ነኝ” ብለሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባ ዶናን ደእያነ አባ ዶና ዳሮ ቢታቱዋን ደእያ አሳና ዛልእያ፥ ሄ ካታማዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔኖ ጺሮሳ፥ ኔን፥ ታን ፑላን ልከትያዌ ባይና ኩመን ያጋደ ኦቶረታዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abbaa doonaan de'iyaanne abbaa doonaa daro biittatuwaan de'iyaa asaana zal"iyaa, he katamaw hawaadan yaagaade oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neenoo S'iiroosaa, neeni, taani puulan likketiyaawe bayinna kumentsa yaagaade otorettaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abban gelizaso pengen dizaarissinne daro abba gaxatan diza deretara zal7iza Xiroosis, Ubbaa Haariza GODAY, «Hanne Xiroosee! ‹Neni nena keehippe lo7o› gadasa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣባን ጌሊዛሶ ፔንጌን ዲዛሪሲኔ ዳሮ ኣባ ጋጻታን ዲዛ ዴሬታራ ዛልኢዛ ጺሮሲስ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ሃኔ ጺሮሴ! ‹ኔኒ ኔና ኬሂፔ ሎኦ› ጋዳሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታን ደእያነ አባ ጋፃን ደእያ ዳሮ አሳራ ዛልእያ፥ ካታማስ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ ‘ነኖ ፅሮሳ፥ ታኒ ፑላነ ቦረይ ባይና ማላ ሎኦ’ ” ያጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yuushoy abban teqetida biittan de7iyanne abba gaxan de7iya daro asaara zal7iya, katamaas, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees. “ ‘Neno Xiroosa, taani puulanne borey bayna mala lo77o’ ” yaagadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በባሕር መግቢያ ላይ ለምትገኘውና በብዙ ጠረፎች ከሚኖሩ ሕዝቦች ጋር ለምትነግደው ለጢሮስ እንዲህ በላት፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ጢሮስ ሆይ፤ “ፍጹም ውብ ነኝ” ብለሻል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ባሕር መግቢያ በሚወስደው መንገድ ላይ ተቀምጣ ከተለያዩ የጠረፍ ከተሞች ለሚመጡ ነጋዴዎች አገናኝ ለሆነችው ለጢሮስ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራት፦ ‘ጢሮስ ሆይ! በፍጹም ውብ ነኝ ብለሻል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጢሮስ በላ፤ ‘ኣቲ ኣብ መእተዊ ባሕሪ እትነብሪ፥ ምስቶም ኣብ ብዙሕ ደሴታት ዘለዉ ኣህዛብ ከዓ እትነግዲ፥’ ኸምዙይ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፦ ‘ኣቲ ጢሮስ ባዕልኺ ብመልክዕ፥ ፍፅምቲ ኣነ እየ በልኪ።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጢሮስ በላ፡ ኣቲ ኣብ መእተዊ ባሕሪ እትነብሪ፡ ምስቶም ኣብ ብዙሕ ደሴታት ዘለው ህዝብታት ከኣ እትነግዲ፡ ከምዚ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣቲ ጢሮስ፡ ባዕልኺ፡ ብመልክዕ ፍጽምቲ ኣነ እየ፡ በልኪ። |