Ezekiel 27:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መቐዝ ዚሕዙ ዅሎም፡ ባሕረኛታትን ኵሎም ኣብረርቲ ባሕርን ድማ ካብ መራኽቦም ኪወርዱ፡ ኣብ ምድሪ ደው ኪብሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀዛ​ፊ​ዎ​ችም ሁሉ፥ በመ​ር​ከብ የተ​ጫ​ኑ​ትም መር​ከብ መሪ​ዎ​ችም ሁሉ ከመ​ር​ከ​ቦ​ቻ​ቸው ይወ​ር​ዳሉ፤ በየ​ብ​ስም ላይ ይቆ​ማሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀዛፊዎችም ሁሉ መርከበኞችም መርከብ መሪዎችም ሁሉ ከመርከቦቻቸው ይወርዳሉ በመሬትም ላይ ይቆማሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መቅዘፊያውን የያዙት ሁሉ፥ መርከበኞች፥ የባሕር መርከብ መሪዎችም ሁሉ ከመርከቦቻቸው ይወርዳሉ፤ በመሬትም ላይ ይቆማሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ማርካብያ ሶልድስያዋንቱነ ላግያዋንቱ ኡባይ ባረንቱ ማርካበቱዋፐ ከሲደ፥ አባ ጋጻን ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Markkabiyaa solddissiyaawanttunne laaggiyaawanttu ubbay barenttu markkabetuwaappe kesiide, abbaa gas'an ek'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Markabe sololissizayti ubbay bantta markabeta oli baana; markabe sololissizaytinne markaben dizayti ubbay wodhdhidi abbaa gaxan eqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማርካቤ ሶሎሊሲዛይቲ ኡባይ ባንታ ማርካቤታ ኦሊ ባና፤ ማርካቤ ሶሎሊሲዛይቲኔ ማርካቤን ዲዛይቲ ኡባይ ዎዲ ኣባ ጋጻን ኤቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ማርካብያ ቦላ ኡትድ ሃ ፕይሳት ኡባይ ማርካበታፐ ከይድ፥ አባ ጋፃን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Markabiya bolla uttidi haatha pidheysati ubbay markabetape keyidi, abba gaxan eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀዛፊዎች ሁሉ፣ መርከባቸውን ጥለው ይሄዳሉ፤ መርከብ ነጂዎችና መርከበኞችም ሁሉ፣ ወርደው ባሕሩ ዳር ይቆማሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በዚህም ጊዜ የሌሎች መርከቦች ቀዛፊዎች ነጂዎችና የመርከቦቹ አዛዦች ሁሉ ወጥተው በባሕሩ ጠረፍ ቆሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላቶም ብመቕዘፍ ዝቐዝፉን ባሕረኛታትን፥ ኵላቶም መራሕቲ መራኽብን፥ ካብ መራኽቦም ክወርዱ፥ ኣብ ምድሪ ኸዓ ኽቖሙ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኲላቶም ብመቕዘፍ ዚቐዝፉን ባሕረኛታትን፡ ኲላቶም መራሕቲ መራኽብን ካብ መራኽቦም ኪወርዱ ኣብ ምድሪ ኸኣ ኪቘሙ እዮም።