Ezekiel 27:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ኣብ ኵሉ ዓይነት ነገራት፡ ሰማያዊ ክዳውንትን ስፌትን ኣብ ሳጹናት ሃብታም ጨርቂ፡ ብገመድ እተኣስሩን ካብ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ኣብ መንጎ ሸቐጥኩም ነጋዶኹም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ በአ​ማረ ልብስ፥ በሰ​ማ​ያዊ ካባ፥ በወ​ርቀ ዘቦም፥ በዝ​ግባ በተ​ሠ​ራች፥ በገ​መ​ድም በታ​ሰ​ረች፥ በግ​ም​ጃም በተ​ሞ​ላች ሣጥን በገ​በ​ያሽ ይነ​ግዱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ባማረ ልብስ በሰማያዊ ካባ በወርቀ ዘቦም፥ በዝግባ በተሠራች በገመድም በታሰረች በግምጃም በተሞላች ሳጥን በገበያሽ ይነግዱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ በገበያሽ ውስጥ በአማረ ልብስ፥ በሰማያዊ ካባ፥ በወርቀ ዘቦ፥ በዝግባ በተሠራች በገመድም በታሰረች በግምጃም በተሞላች ሳጥን ይነግዱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሎኦ ማዮቱዋ፥ ሳሉዋ ማላትያ ማዩዋ፥ አሌቁዋ ስኬዳ ማዩዋ፥ ጋዛ ምንጻፈቱዋ፥ ሎይ ዶቄዳ ባቀነ ዎዶሩዋ እሚደ፥ ነ ገያን ሚሻና ላሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu lo"o mayotuwaa, saluwaa malatiyaa mayuwaa, alleek'k'uwaa sikkeedda mayuwaa, gazza mins's'aafetuwaa, loytsi dook'k'eedda bak'etsaanne wodoruwaa immiide, ne geyaan miishshaanna laammeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heytikka ne giya giddon lo7o may7o, salo misatiza kaabba, xibabe, hessaththoka birata qalamen phoollizanne minni dadettida sigaajja ehidi nenara zal7etteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄይቲካ ኔ ጊያ ጊዶን ሎኦ ማይኦ፥ ሳሎ ሚሳቲዛ ካባ፥ ጺባቤ፥ ሄሳካ ቢራታ ቃላሜን ጶሊዛኔ ሚኒ ዳዴቲዳ ሲጋጃ ኤሂዲ ኔናራ ዛልኤቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሎኦ ማኦታ፥ ካሎሰ ዳንያ ማኡዋ፥ አሌቀትዳ ማኡዋ፥ ጋዛ ስጋጃታ፥ ሎይ ዶቅዳ ስባጎታነ ዎዶሮታ እምድ፥ ነ ግያን ዛልኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti lo77o ma7ota, kaalose daaniya ma7uwa, alleeqetida ma7uwa, gazza sigaajata, loythi dooqida sibaagotanne wodorota immidi, ne giyan zal7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህም በገበያሽ ውስጥ ያማረ ልብስ፣ ሰማያዊ ካባ፣ ወርቀ ዘቦ እንዲሁም በኅብረ ቀለም ያሸበረቀና በጥብቅ የተታታ ስጋጃ በማቅረብ ከአንቺ ጋር ይነግዱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተዋቡ ልብሶችን፥ ሐምራዊ ጨርቆችንና፥ በእጅ ሥራ ያጌጡ ልብሶችን፥ ደማቅ የሆኑ ሥጋጃዎችን፥ በደንብ በተገመዱ ሲባጎዎችና ገመዶችን አጥብቀው በማሰር ይሸጡልሽ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብብሉፅ ኣልባሳትን ብሰማያዊ ሃርን ብወርቀ ዘቦ እተጠልፈ ባርኖስን፥ ብኦም ሊባኖስ ዝተገብረን፥ በግማድ እተኣስረን ክቡር ዓለባ ዝመልአ ሳፁን ገይሮም ምሳኺ ይነግዱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብብሉጽ ኣልባሳትን ብሰማያዊ ሃርን ብወርቀዘቦ እተጠልፈ ባርኖስን፡ ብኦም ሊባኖስ እተገብረን በግማድ እተኣስረን፡ ክቡር ዓለባ ዝመልኤ ሳጻውን ገይሮም ምሳኺ ይነግዱ ነበሩ።