Ezekiel 27:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣቶም ኣብ ኵሉ ዓይነት ነገራት፡ ሰማያዊ ክዳውንትን ስፌትን ኣብ ሳጹናት ሃብታም ጨርቂ፡ ብገመድ እተኣስሩን ካብ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ኣብ መንጎ ሸቐጥኩም ነጋዶኹም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ በአማረ ልብስ፥ በሰማያዊ ካባ፥ በወርቀ ዘቦም፥ በዝግባ በተሠራች፥ በገመድም በታሰረች፥ በግምጃም በተሞላች ሣጥን በገበያሽ ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ባማረ ልብስ በሰማያዊ ካባ በወርቀ ዘቦም፥ በዝግባ በተሠራች በገመድም በታሰረች በግምጃም በተሞላች ሳጥን በገበያሽ ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ በገበያሽ ውስጥ በአማረ ልብስ፥ በሰማያዊ ካባ፥ በወርቀ ዘቦ፥ በዝግባ በተሠራች በገመድም በታሰረች በግምጃም በተሞላች ሳጥን ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሎኦ ማዮቱዋ፥ ሳሉዋ ማላትያ ማዩዋ፥ አሌቁዋ ስኬዳ ማዩዋ፥ ጋዛ ምንጻፈቱዋ፥ ሎይ ዶቄዳ ባቀነ ዎዶሩዋ እሚደ፥ ነ ገያን ሚሻና ላሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu lo"o mayotuwaa, saluwaa malatiyaa mayuwaa, alleek'k'uwaa sikkeedda mayuwaa, gazza mins's'aafetuwaa, loytsi dook'k'eedda bak'etsaanne wodoruwaa immiide, ne geyaan miishshaanna laammeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heytikka ne giya giddon lo7o may7o, salo misatiza kaabba, xibabe, hessaththoka birata qalamen phoollizanne minni dadettida sigaajja ehidi nenara zal7etteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይቲካ ኔ ጊያ ጊዶን ሎኦ ማይኦ፥ ሳሎ ሚሳቲዛ ካባ፥ ጺባቤ፥ ሄሳካ ቢራታ ቃላሜን ጶሊዛኔ ሚኒ ዳዴቲዳ ሲጋጃ ኤሂዲ ኔናራ ዛልኤቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሎኦ ማኦታ፥ ካሎሰ ዳንያ ማኡዋ፥ አሌቀትዳ ማኡዋ፥ ጋዛ ስጋጃታ፥ ሎይ ዶቅዳ ስባጎታነ ዎዶሮታ እምድ፥ ነ ግያን ዛልኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti lo77o ma7ota, kaalose daaniya ma7uwa, alleeqetida ma7uwa, gazza sigaajata, loythi dooqida sibaagotanne wodorota immidi, ne giyan zal7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም በገበያሽ ውስጥ ያማረ ልብስ፣ ሰማያዊ ካባ፣ ወርቀ ዘቦ እንዲሁም በኅብረ ቀለም ያሸበረቀና በጥብቅ የተታታ ስጋጃ በማቅረብ ከአንቺ ጋር ይነግዱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተዋቡ ልብሶችን፥ ሐምራዊ ጨርቆችንና፥ በእጅ ሥራ ያጌጡ ልብሶችን፥ ደማቅ የሆኑ ሥጋጃዎችን፥ በደንብ በተገመዱ ሲባጎዎችና ገመዶችን አጥብቀው በማሰር ይሸጡልሽ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብብሉፅ ኣልባሳትን ብሰማያዊ ሃርን ብወርቀ ዘቦ እተጠልፈ ባርኖስን፥ ብኦም ሊባኖስ ዝተገብረን፥ በግማድ እተኣስረን ክቡር ዓለባ ዝመልአ ሳፁን ገይሮም ምሳኺ ይነግዱ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብብሉጽ ኣልባሳትን ብሰማያዊ ሃርን ብወርቀዘቦ እተጠልፈ ባርኖስን፡ ብኦም ሊባኖስ እተገብረን በግማድ እተኣስረን፡ ክቡር ዓለባ ዝመልኤ ሳጻውን ገይሮም ምሳኺ ይነግዱ ነበሩ። |