Ezekiel 27:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነጋዶ ሳባን ራዓማን፡ ነጋዶኹም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳባና የራዕማ ነጋዴዎች እነዚህ ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ ንግድሽን በጥሩ ሽቱና በከበረ ድንጋይ ሁሉ፥ በወርቅም አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳባና የራዕማ ነጋዴዎች እነዚህ ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ በጥሩ ሽቶና በክብር ድንጋይ ሁሉ በወርቅም ስለ አንቺ ሸቀጥ ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳባና የራዕማ ነጋዴዎች እነዚህ ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ ምርጥ በሆኑ ቅመማ ቅመሞች ሁሉ፥ በክበረ ድንጋይ ሁሉና በወርቅ ሸቀጥሽን ይለውጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳባነ ራእማ ዛልአንቻቱ እንቁዋ፥ ዎርቃነ ሎኦ ዶረቴዳ ቅማመቱዋ እሚደ፥ ነ ሚሻና ላሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saabanne Raa'ima zal"anchchatuu ink'k'uwaa, work'k'aanne lo"o dooretteedda k'imaametuwaa immiide, ne miishshaanna laammeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Saaba zal7anchchatinne Eraa7ime zal7anchchati nenara zal7etteettes; doorettida qimame ubbaa, al7o shuchchinne worqqa shiishshidi shaqacen nenara zal7etteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሳባ ዛልኣንቻቲኔ ኤራኢሜ ዛልኣንቻቲ ኔናራ ዛልኤቴቴስ፤ ዶሬቲዳ ቂማሜ ኡባ፥ ኣልኦ ሹቺኔ ዎርቃ ሺሺዲ ሻቃጬን ኔናራ ዛልኤቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳባነ ራማ ዛልአንቾት አልኦ ሹቹ፥ ዎርቃነ ዶረትዳ ሳዎታ እምድ፥ ነ ሚሽያራ ላምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saabanne Rama zal7anchoti al7o shuchu, worqanne dooretida sawota immidi, ne miishiyara laammidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የሳባና የራዕማ ነጋዴዎች ከአንቺ ጋር ይገበያዩ ነበር፤ ምርጥ የሆነውን የሽቱ ቅመም ዐይነት ሁሉ፣ የከበረ ድንጋይና ወርቅ በማቅረብ በሸቀጥሽ ይለውጡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሳባና የራዕማ ነጋዴዎች ለሸቀጥሽ ልዋጭ የከበሩ ድንጋዮች፥ ወርቅና ምርጥ የሆኑ ቅመማ ቅመሞች ያቀርቡልሽ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነጋዶ ሳባን ራዕማን መናግድኺ ነበሩ፤ ብብሉፅ ቀመምን ብኽቡር ኣእማንን ብወርቅን ይነግዱ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ነጋዶ ሳባን ራዕማን መናግድኺ ነበሩ። ብብሉጽ ቀመምን ብኽቡር ኣእማንን ዘበለን ብወርቅን ተላዋወጡኺ። |