Ezekiel 27:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓረብን ኵሎም መሳፍንቲ ቄዳርን ምሳኻትኩም ብገንሸልን ድዑልን ኣጣልን ተቐመጡ። ነጋዶኹም ብምንባሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዓረብና የቄዳር አለቆች ሁሉ የእጅሽ ነጋዴዎች ነበሩ፤ በግመሎችና በአውራ በጎች፥ በፍየሎችም በእነዚህ ከአንቺ ጋር ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓረብና የቄዳር አለቆች ሁሉ የእጅሽ ነጋዴዎች ነበሩ፤ በጠቦቶችና በአውራ በጎች በፍየሎችም በእነዚህ ከአንቺ ጋር ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዓረብና የቄዳር ልዑላን ሁሉ የእጅሽ ነጋዴዎች ነበሩ፤ በጠቦቶች፥ በአውራ በጎችና በፍየሎች በእነዚህ ከአንቺ ጋር ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አራባቱነ ቄዳረ ቢታ ካፓቱ ኡባይ ነ ዛልእያ ሚሻዉ ዶርሳ ማራቱዋ፥ ዶርሳ ኦርገቱዋነ ዴሻቱዋ አሂደ ዛልኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Arabatuunne K'eedaare biittaa kaappatuu ubbay ne zal"iyaa miishshaw dorssaa maratuwaa, dorssaa orggetuwaanne deeshshatuwaa ahiide zal"eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Arabiya halaqatinne Qeedaare halaqati ubbay ne laggeta; istti laaqqa, dharshonne deyshe ehidi nenara zal7eettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣራቢያ ሃላቃቲኔ ቄዳሬ ሃላቃቲ ኡባይ ኔ ላጌታ፤ ኢስቲ ላቃ፥ ርሾኔ ዴይሼ ኤሂዲ ኔናራ ዛልኤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አራበትነ ቀዳረ ሀላቃት ኡባይ ነ ዛልኤ ሚሽያስ ዶርሳ ኡርገታ፥ ማራዘታነ ዴሻታ ኤህዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arabetinne Qedaare halaqati ubbay ne zal7e miishiyas dorsa urgeta, marazetanne deeshata ehidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የዐረብና የቄዳር መሳፍንት ሁሉ ደንበኞችሽ ነበሩ፤ ጠቦትና አውራ በግ፣ ፍየልም አምጥተው ከአንቺ ጋር ይገበያዩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐረቦችና የቄዳር ምድር አለቆች ሁሉ ስለ ንግድ ዕቃሽ ጠቦቶች፥ በጎችና ፍየሎች ያመጡልሽ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓረብን ኵላቶም መሳፍንቲ ቄዳርን ብኢድኪ ነገዱ፤ ምሳኺ ኽነግዱ ጥቦታትን ማጓሉን ኣጣልን ኣምፅኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓረብን ኲላቶም መሳፍንቲ ቄዳርን ብኢድኪ ነገዱ። ምሳኺ ኺነግዱስ ገነሽልን ደዓውልን ኣጣልን ኣምጽኡ። |