Ezekiel 27:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደማስቆ ብብዝሒ እቲ እትሰርሕዎ ኣቕሑት ነጋዳይኩም እያ ነይራ። ኣብ ወይኒ ሄልቦንን ጻዕዳ ሱፍን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሥራሽ ብዛትና ከብልጽግናሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ የደማስቆ ሰዎች ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ በኬልቦን የወይን ጠጅ፥ በነጭም የበግ ጠጕር ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሥራሽ ብዛትና ከብልጥግናሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ ደማስቆ ነጋዴሽ ነበረች፤ በኬልቦን የወይን ጠጅ በነጭም በግ ጠጕር ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሁሉም ነገር ሀብታም ስለ ነበርሽ፥ ከንብረትሽ ብዛት የተነሣ፥ ደማስቆ በሔልቦን የወይን ጠጅ፥ ነጭ የበግ ጠጉር፥ ነጋዴሽ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ዱረተ ዳሩዋ ጋሱዋንነ ነ ሺሼዳ ዱማ ዱማ ሚሻቱዋ ጋሱዋን ዳማስቆ አሳቱ ኔናና ዛልኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ሄልቦና ዎይንያ ኤሳነ ሳሆራ ዶርሳ እስክያ እሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne duretetsaa daruwaa gaasuwaaninne ne shiishsheedda dumma dumma miishshatuwaa gaasuwaan Damask'k'o asatuu neenana zal"eeddino; unttunttu Helbboona woyniyaa eessaanne Saahoora dorssaa isikiyaa immiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne daro dureteththanne ishalo duussa gaason Damasqo asati Helboone woyne ushshinne Zahaare dere dorsa iske shiishshidi nenara zal7ettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ዳሮ ዱሬቴኔ ኢሻሎ ዱሳ ጋሶን ዳማስቆ ኣሳቲ ሄልቦኔ ዎይኔ ኡሺኔ ዛሃሬ ዴሬ ዶርሳ ኢስኬ ሺሺዲ ኔናራ ዛልኤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ዳሮ ዱረተነ ሻሎይ ደእያ ግሾ፥ ዳማስቆይ፥ ከልቦና፥ ዎይንያነ ዛሃራ ዶርሳ እክሰ እምድ ነ ሚሽያራ ላምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne daro duretethinne shalloy de7iya gisho, Damasqoy, Kelboona, woyniyanne zahaara dorsa ikise immidi ne miishiyara laammidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከሀብት ከንብረትሽ ብዛት የተነሣ፣ ደማስቆ የኬልቦንን የወይን ጠጅና፣ የዛሐርን የበግ ጠጕር በማቅረብ ከአንቺ ጋር ተገበያይታለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የደማስቆ ሕዝብ ስለ ሸቀጥሽና ስለ ሌሎችም ዕቃዎችሽ ከሔልቦን የተገኘ የወይን ጠጅና ከሳሖር የተገኘ የበግ ጠጒር ይሰጡሽ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደማስቆ ብብዝሒ እትዋትክን፥ ስለ እቲ ብዙሕ በብዓይነቱ ዝኾነ ሃብትን ብወይንን ብኬልቦንን ብፀምርን መናግድኺ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደማስቆ ብብዝሒ እትዋትክን ስለ እቲ ብዙሕ በብዓይነቱ ዝዀነ ሃብትን ብነቢት ካብ ሄልቦንን ብጾምርን መናግድኺ ነበረት። |