Ezekiel 27:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣራም ብብዝሒ እቲ እትሰርሖ ኣቑሑት ነጋዳይካ ነበረ፣ ንሳቶም ድማ ኤመራልድን ሐምላይን ስፌትን ጽሩይ በፍታታትን መርጀንን ኣጌትን ይሰርሑልካ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ያም ሰዎች ከገ​ን​ዘ​ብሽ ብዛት የተ​ነሣ ነጋ​ዴ​ዎ​ችሽ ነበሩ፥ ከአ​ን​ቺም ጋር አንድ ከሆኑ ከብዙ ሰዎች ጋር ትነ​ግጂ ነበር፤ ነጭ ሐር​ንና ዕን​ቍን፥ ቀይ ሐር​ንና ወርቀ ዘቦን ከር​ከ​ዴን የሚ​ባል ዕን​ቍ​ንና ልባ​ን​ጃም የሚ​ባል ሽቱን ከተ​ር​ሴስ ያመ​ጡ​ልሽ ነበር፤ ገበ​ያ​ሽ​ንም ረዓ​ሙ​ትና ቆር​ኮር መሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሥራሽ ብዛት የተነሣ ሶርያ ነጋዴሽ ነበረች በበሉርና በቀይ ሐር በወርቀ ዘቦም በጥሩ በፍታም በዛጐልም በቀይ ዕንቍም ስለ አንቺ ሸቀጥ ይነግዱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከምርትሽ ብዛት የተነሣ አራም ነጋዴሽ ነበረች፤ ዕቃዎችሽን በበሉር፥ በወይን ጠጅ፥ በወርቀ ዘቦ፥ በጥሩ በፍታም በዛጐልም በቀይ ዕንቁም ይቀይሩ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ነ ዱረተ ዳሩዋ ጋሱዋን፥ ሶርያ አሳቱካ ኔናና ዛልኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ማታ ማላትያ እንቁዋ፥ ዞኦ እንቁዋ፥ የሌሉዋፐ ኦሰቴዳ አሌቁዋ፥ ኦቻ ቴራ ማላትያ ጫርቂያ፥ ሌኦ ሊኑዋነ አሌቁዋ ስኬዳ ማዩዋ እሚደ፥ ነ ሚሻና ላሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Ne duretetsaa daruwaa gaasuwaan, Sooriyaa asatuukka neenana zal"eeddino; unttunttu maata malatiyaa ink'k'uwaa, zo'o ink'k'uwaa, yeleelluwaappe oosetteedda alleek'k'uwaa, ochchaa teeraa malatiyaa c'ark'k'iyaa, lee"o liinuwaanne alleek'k'uwaa sikkeedda mayuwaa immiide, ne miishshaanna laammeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Keehi daro gidida ne aqota gaason Aaraamey nenara zal7en gayttadus; ne shaqacekka beluren, ochcha teera misatiza carqqan, xibaben, lo7o laynon, heleloninne zo7o inqqun laammeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኬሂ ዳሮ ጊዲዳ ኔ ኣቆታ ጋሶን ኣራሜይ ኔናራ ዛልኤን ጋይታዱስ፤ ኔ ሻቃጬካ ቤሉሬን፥ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛ ጫርቃን፥ ጺባቤን፥ ሎኦ ላይኖን፥ ሄሌሎኒኔ ዞኦ ኢንቁን ላሜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ ዳሮ ዱረተ ጋሶን፥ ሶረ አሳት ኔራ ዛልእዶሶና፤ ኤንቲ ጭሊሎ አልኦ ሹች፥ ዞኦ አልኦ ሹች፥ የሌሎ አሌቆ፥ ኦቻ ቴራ ዳንያ ማኡዋ፥ አልኦ ሊኖነ አሌቀትዳ ማኦ ኤህድ ነ ሚሽያራ ላምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne daro duretetha gaason, Soore asati neera zal7idosona; enti ciliilo al7o shuchi, zo7o al7o shuchi, yeleello alleeqo, ocha teera daaniya ma7uwa, al7o liinonne alleeqetida ma7o ehidi ne miishiyara laammidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ምርትሽ ብዙ እንደ መሆኑ፣ ሶርያ ከአንቺ ጋር ትገበያይ ነበር፤ ሸቀጥሽንም በበሉር፣ በሐምራዊ ጨርቅ፣ በወርቀ ዘቦ፣ በጥሩ በፍታ፣ በዛጐልና በቀይ ዕንይለውጡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሶርያ ሕዝብ የንግድ ሸቀጥሽን ሁሉና ሌሎችንም ብዙ ዕቃዎች ይገዙሽ ነበር፤ በወሰዱአቸውም ዕቃዎች ምትክ በሉር፥ ሐምራዊና በጥልፍ ያጌጠ ልብስ፥ ቀጭን ሐር፥ ከዛጎል የተሠሩ ጌጣጌጦችና ቀይ ዕንቊ ይሰጡሽ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለ ብዝሒ ግብሪ ብልሓትኪ ሶርያ ምሳኺ ነገደት፤ ብኽቡር ዕንቍን ብቀይሕ ብተጠልፈ ዓለባን ብልሕፂ እንጣጢዕ ዝተገብረ ዓለባን፥ ብዛዕጐልን ብሮቢኖስን፥ ገይሮም ለውጢ ንግድኺ ሃቡኺ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለ ብዝሒ ግብሪ ብልሓትኪ ሶርያ ምሳኺ ነገደት፡ ብኽቡር ዕንቊን ብጁዂን ብተጠልፈ ዓለባን ብልሕጺ እንጣጢዕ እተገብረ ዓለባን ብዘዓጐልን ብሮቢኖስን ገይሮም፡ ለውጢ ነግድኺ ሀቡኺ።