Ezekiel 27:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ደዳን ነጋዶኹም ነበሩ። ብዙሓት ደሴታት ሸቐጥ ኢድካ እየን ነይረን፤ ከም ህያብ ቀርኒ ስኒ ሓርማዝን ዕንበባን ኣምጺኦምልካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሮድያን ልጆችም ነጋዴዎችሽ ነበሩ፥ ብዙ የሆኑ የደስያት ሰዎችም የዝኆን ጥርስ ይነግዱልሽ ነበር፤ ከዚያም የመጡ ሰዎች ዋጋሽን ይሰጡሽ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የድዳን ሰዎች ነጋዴዎችሽ ነበሩ። ብዙ ደሴቶች የእጅሽ ገበያዎች ነበሩ፤ ይለውጡ ዘንድ የዝሆን ጥርስና ዞጲ አመጡልሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የድዳን ልጆችም ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ ይለውጡ ዘንድ የዝሆን ጥርስና ዞጲ አመጡልሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮዳ ቢታ አሳይ ኔናና ዛልኤዳ፤ ቃይ አባ ዶና ቢታቱዋን አሳይ ዳንጋርሳ ዛልያነ ዞጵያ ግያ ም አሂደ፥ ነዉ ቃንጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Rooda biittaa Asay neenana zal"eedda; k'ay abbaa doonaa biittatuwaan Asay danggarssaa zaaliyaanne zop'p'iyaa giyaa mitsaa ahiide, new k'ans's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Erodoose asati zal7en nenara gayttida; daro haruro dereti ne shaqaceta danggarsa zaaleninne Zophe geetettiza miththan laammeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኤሮዶሴ ኣሳቲ ዛልኤን ኔናራ ጋይቲዳ፤ ዳሮ ሃሩሮ ዴሬቲ ኔ ሻቃጬታ ዳንጋርሳ ዛሌኒኔ ዞጴ ጌቴቲዛ ሚን ላሜቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድዳና አሳይ ኔራ ዛልእዶሶና፤ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታታን ደእያ አሳይ ዳንጋርሳ ዛለነ ዞጰ ም ነዉ ኤሆሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Didaana asay neera zal7idosona; yuushoy abban teqetida biittatan de7iya asay dangarsa zaalenne zophe mithi new ehoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የድዳን ሰዎች ከአንቺ ጋር ተገበያዩ፤ ብዙ የጠረፍ አገሮችም የንግድ ደንበኞችሽ ነበሩ፤ በዝኆን ጥርስና በዞጲ ሸቀጥሽን ይገዙ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሮድ አገር ሰዎች ጋር የንግድ ሥራ ታካሂጂ ነበር፤ በባሕር ዳር የሚገኙ አገሮች ሕዝቦች ሸቀጥሽን ወስደው በምትኩ የዝሆን ጥርስና ዞጲ ያመጡልሽ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ዴዳን ኣባኺ ነገዱ፤ ብዙሓት ደሴታት ብኢድኪ ነጊዶም ኣመሓላለፉ፤ ስኒ ሓርማዝን ዝበን ከዓ ገፀ በረኸት ኣምፅኡልኪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ዴዳን ኣባኺ ነገዱ፡ ብዙሓት ደሴታት ብኢድኪ ነግዶም ኣመሃላለፉ፡ ስኒ ሓርማዝን ዝበን ከኣ ገጽ በረኸት ኣምጽኡልኪ። |