Ezekiel 27:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ትርሺሽ ብብዝሒ ኵሉ ዓይነት ሃብቲ ነጋዳይኩም ነበረት። ብብሩርን ሓጺንን ቆርቆሮን ርሳስን ኣብ ዕዳጋኻ ይነግዱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከኀ​ይ​ልሽ ሁሉ ብዛት የተ​ነሣ የተ​ር​ሴስ ሰዎች ነጋ​ዴ​ዎ​ችሽ ነበሩ፤ ገበ​ያ​ሽን ብር፥ ወር​ቅና ብረት፥ ቆር​ቆ​ሮና እር​ሳ​ስም አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብልጥግናሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ ተርሴስ ነጋዴሽ ነበረች፤ በብርና በብረት በቈርቈሮና በእርሳስ ስለ አንቺ ሸቀጥ ይነግዱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሀብትሽ ብዛት የተነሣ ተርሴስ ነጋዴሽ ነበረች፥ በብርና በብረት በቆርቆሮና በእርሳስ ዕቃሽን ለወጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ነ ዱረተ ዳሩዋ ጋሱዋን ታርሴስ ኔናና ዛልኤዳ፤ እ ብራ፥ ብራታ፥ ቆርቆሩዋነ እርሳስያ እሚደ፥ ነ ሚሻና ላሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Ne duretetsaa daruwaa gaasuwaan Tarsseesi neenana zal"eedda; I biraa, birataa, k'ork'k'oruwaanne irssaasiyaa immiide, ne miishshaanna laammeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Keehi daro gidida ne dureteththa gaason Tarseesey nenara zal7en gayttadus; iza biranne birata, qorqoronne irsaase ehada ne shaqaceta laame ekkawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኬሂ ዳሮ ጊዲዳ ኔ ዱሬቴ ጋሶን ታርሴሴይ ኔናራ ዛልኤን ጋይታዱስ፤ ኢዛ ቢራኔ ቢራታ፥ ቆርቆሮኔ ኢርሳሴ ኤሃዳ ኔ ሻቃጬታ ላሜ ኤካዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ዳሮ ዱረተ ጋሶን ታርሰስ ኔራ ዛልእስ፤ እ ብራ፥ ብራታ፥ ቆርቆሮነ እርሳሰ ኔራ ላምድ ዛልኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne daro duretetha gaason Tarsesi neera zal7is; I bira, birata, qorqoronne irsaase neera laammidi zal7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከሀብትሽ ብዛት የተነሣ፣ ተርሴስ ከአንቺ ጋር የንግድ ልውውጥ ታደርግ ነበር፤ ብርና ብረት፣ ቈርቈሮና እርሳስ አምጥታ ሸቀጥሽን ትለውጥ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከብልጽግናሽ ብዛት የተነሣ ከተርሴስ ጋር ንግድ በመለዋወጥ በአንቺ ዕቃዎች ለውጥ ከእርስዋ ብር፥ ብረት፥ ቆርቆሮና እርሳስ ታገኚ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ተርሴስ ስለ ብዙሕ ዓይነት ሃብቲ፥ ምሳኺ ትነግድ ነበረት፤ ብብሩርን ሓፂንን ቆርቆሮን ዓረርን ገይራ ዋጋኡ ፈደየትኪ።
Amharic Tigrinya 2011 ተርሲስ ስለ ብዙሕ ዓይነት ሃብቲ ምሳኺ ትነግድ ነበረት፡ ብብሩርን ሓጺንን ቈርቈሮን ዓረርን ገይራ ዋጋኡ ፈደየትኪ።