Ezekiel 27:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ትርሺሽ ብብዝሒ ኵሉ ዓይነት ሃብቲ ነጋዳይኩም ነበረት። ብብሩርን ሓጺንን ቆርቆሮን ርሳስን ኣብ ዕዳጋኻ ይነግዱ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከኀይልሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ የተርሴስ ሰዎች ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ ገበያሽን ብር፥ ወርቅና ብረት፥ ቆርቆሮና እርሳስም አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብልጥግናሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ ተርሴስ ነጋዴሽ ነበረች፤ በብርና በብረት በቈርቈሮና በእርሳስ ስለ አንቺ ሸቀጥ ይነግዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሀብትሽ ብዛት የተነሣ ተርሴስ ነጋዴሽ ነበረች፥ በብርና በብረት በቆርቆሮና በእርሳስ ዕቃሽን ለወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ነ ዱረተ ዳሩዋ ጋሱዋን ታርሴስ ኔናና ዛልኤዳ፤ እ ብራ፥ ብራታ፥ ቆርቆሩዋነ እርሳስያ እሚደ፥ ነ ሚሻና ላሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Ne duretetsaa daruwaa gaasuwaan Tarsseesi neenana zal"eedda; I biraa, birataa, k'ork'k'oruwaanne irssaasiyaa immiide, ne miishshaanna laammeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Keehi daro gidida ne dureteththa gaason Tarseesey nenara zal7en gayttadus; iza biranne birata, qorqoronne irsaase ehada ne shaqaceta laame ekkawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኬሂ ዳሮ ጊዲዳ ኔ ዱሬቴ ጋሶን ታርሴሴይ ኔናራ ዛልኤን ጋይታዱስ፤ ኢዛ ቢራኔ ቢራታ፥ ቆርቆሮኔ ኢርሳሴ ኤሃዳ ኔ ሻቃጬታ ላሜ ኤካዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ዳሮ ዱረተ ጋሶን ታርሰስ ኔራ ዛልእስ፤ እ ብራ፥ ብራታ፥ ቆርቆሮነ እርሳሰ ኔራ ላምድ ዛልኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne daro duretetha gaason Tarsesi neera zal7is; I bira, birata, qorqoronne irsaase neera laammidi zal7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከሀብትሽ ብዛት የተነሣ፣ ተርሴስ ከአንቺ ጋር የንግድ ልውውጥ ታደርግ ነበር፤ ብርና ብረት፣ ቈርቈሮና እርሳስ አምጥታ ሸቀጥሽን ትለውጥ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከብልጽግናሽ ብዛት የተነሣ ከተርሴስ ጋር ንግድ በመለዋወጥ በአንቺ ዕቃዎች ለውጥ ከእርስዋ ብር፥ ብረት፥ ቆርቆሮና እርሳስ ታገኚ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ተርሴስ ስለ ብዙሕ ዓይነት ሃብቲ፥ ምሳኺ ትነግድ ነበረት፤ ብብሩርን ሓፂንን ቆርቆሮን ዓረርን ገይራ ዋጋኡ ፈደየትኪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተርሲስ ስለ ብዙሕ ዓይነት ሃብቲ ምሳኺ ትነግድ ነበረት፡ ብብሩርን ሓጺንን ቈርቈሮን ዓረርን ገይራ ዋጋኡ ፈደየትኪ። |