Ezekiel 26:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣዋልድካ ኣብ መሮር ብሰይፊ ኪቐትለን እዩ። ንኣኻትኩም ድማ ዕርዲ ኪሃንጸልኩም፡ ከረን ኪድርብየልኩም፡ ነቲ ዋልታውን ኬልዕለልኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ በምድረ በዳ ያሉ ሴቶች ልጆችሽን በሰይፍ ይገድላቸዋል፤ ጠባቂዎችንም በአንቺ ላይ ያስቀምጣል፤ በዙሪያሽም ግንብ ይሠራል፤ የጦር መሣሪያም ይዘው ይከቡሻል፤ በጦራቸውም ይወጉሻል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሜዳ ያሉትን ሴቶች ልጆችሽን በሰይፍ ይገድላቸዋል፥ አምባም ይሠራብሻል አፈርንም ይደለድልብሻል ጋሻም ያነሣብሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሜዳ ያሉትን ሴቶችን ልጆችሽን በሰይፍ ይገድላቸዋል፤ በአንቺ ላይ ምሽግ ይሠራል፥ ደለልም በአንቺ ላይ ይደለድላል፥ በአንቺም ላይ ጋሻ ያነሣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሁጰትያ ቢታን ቄር ካታማቱዋ ማሻን ዉርሳና፤ ኡንቱንቱ ኔና ዶዲደ፥ ነ ድርሳ ግምቢያና ጋደ፥ ቢታ ካፋና። ያቲደ ባረንቱ ጎንዳልያ ነ ቦላ ደንና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu huup'etiyaa biittan k'eeri katamatuwaa mashshaan wurssana; unttunttu neena dooddiide, ne dirssaa gimbbiyaana gatsiide, biittaa kaafana. Yaatiide barenttu gonddalliyaa ne bolla dentsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi deraas giddon diza ne gutata mashshan wursana; izi yuushon keela keelana; ne gimbes xeera gakkanaas biitta doorana; izi ba gondallezakka ne bolla denththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ዴራስ ጊዶን ዲዛ ኔ ጉታታ ማሻን ዉርሳና፤ ኢዚ ዩሾን ኬላ ኬላና፤ ኔ ጊምቤስ ጼራ ጋካናስ ቢታ ዶራና፤ ኢዚ ባ ጎንዳሌዛካ ኔ ቦላ ዴንና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዋና ቢታን ደእያ ጉታታ ማሻን ዉርሳና። ኤንቲ ነና ተቅድ፥ ነ ድርሳ ግምብያ ጋድ፥ ቢታ ዶራና፤ ባንታ ጎንዳልያ ነ ቦላ ደንና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti waanna biittan de7iya gutata mashshan wursana. Enti nena teqidi, ne dirsa gimbiya gathidi, biitta doorana; banta gondalliya ne bolla denthana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ መኻል አገር ያሉ ሰፈሮችሽን በሰይፍ ያወድማቸዋል፤ በዙሪያሽ ካብ ይክባል፤ እስከ ቅጥሮችሽ ጫፍ ድረስ ዐፈር ይደለድልብሻል፤ ጋሻውንም በአንቺ ላይ ያነሣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዋናይቱ ምድር ባሉት መንደሮች ነዋሪ የሆኑ ሕዝብ ሁሉ በጦርነት ያልቃሉ፤ እናንተን የሚከላከልበት ምሽግ ይሠራል። ጠላትም እስከ ቅጽሮችሽ ጫፍ ዐፈር ይደለድላል፤ በጋሻም ብዛት እየተከላከለ ያጠቃችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነተን ኣብ በረኻ ዘለዋ ኣዋልድ ደቅኺ፥ ብሰይፊ ኽቐትለን ዕርዲ ኽዕርደልኪ፥ ሓመድ ክዅምረልኪ፥ ዋልታታት ከልዕለልኪ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነተን ኣብ መሮር ዘለዋ ኣዋልድኪ ብሰይፊ ኪቐትለን፡ ዕርዲ ኺዐርደልኪ፡ ሓመድ ኪዂምረልኪ፡ ዋልታታት ኬልዕለልኪ እዩ። |