Ezekiel 26:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን፡ ንጉስ ነገስታት፡ ብኣፍራስን ሰረገላታትን ምስ ፈረሰኛታትን ጭፍራታትን ብዙሓት ህዝብን ካብ ሰሜን ናብ ጢሮስ ከምጽኦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ ጢሮስ ሆይ! እነሆ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች፥ ከፈረሰኞችም፥ ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብም ጋር በአንቺ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች ከፈረሰኞችም ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር በጢሮስ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የሆነውን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነዖርን ከፈረሶች፥ ከሰረገሎች፥ ከፈረሰኞች፥ ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር በጢሮስ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ጺሮሳ ቦላ ኦላ ደንና ማላ፥ ካተቶ ካትያ ግድያ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ታን ሁጲሳ ባጋፐ አሀና፤ አ ታን ፓራቱዋና፥ ፓራ ጋረቱዋና፥ ፓራ አሳቱዋናነ ዳሮ ኦላንቻቱዋና አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹S'iiroosa bolla olaa dentsana mala, kaatetoo kaatiyaa gidiyaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora taani huup'issa baggappe ahana; Aa taani paratuwaana, paraa gaaretuwaana, paraa asatuwaananne daro olanchchatuwaanna ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Kawotas kawo gidida Baabiloone kawo Nabukadanaxoore parataranne para-gaaretara, toganchchataranne daro olanchchatara pudeha baggafe Xiroosi bolla ta ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ካዎታስ ካዎ ጊዲዳ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ፓራታራኔ ፓራ-ጋሬታራ፥ ቶጋንቻታራኔ ዳሮ ኦላንቻታራ ፑዴሃ ባጋፌ ጺሮሲ ቦላ ታ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ፅሮሳ ቦላ ኦላ ደንና መላ ካዎታ ካዎ ግድዳ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ፥ ፓራታራ፥ ፓራ ጋረታራነ ዳሮ ኦላንቾታራ ፑደሀ ባጋፈ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: ‘Xiroosa bolla ola denthana mela kawota kawo gidida Babiloone kawa Nabukadanaxoora, paratara, para gaaretaranne daro olanchotara pudeha baggafe ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘የነገሥታት ንጉሥ የሆነውን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሠረገሎች ጋር፣ ከፈረሰኞችና ከታላቅ ሰራዊትም ጋር ከሰሜን በጢሮስ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በጢሮስ ላይ አደጋ እንዲጥል የነገሥታት ንጉሥ የሆነውን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከሰሜን በኩል አመጣባታለሁ፤ እርሱም ከታላቅ ሠራዊት ጋር በብዙ ፈረሶችና ሠረገሎች በፈረሰኞችም ታጅቦ ይመጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ንናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ንጉስ ነገስታት፥ ምስ ኣፍራስን ሰረገላታትን፥ ምስ ፈረሰኛታትን ጭፍራን፥ ብዙሕ ህዝብን፥ ካብ ሰሜን ናብ ጢሮስ ከምፅኦ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነቡካድነጻር፡ ንጉስ ባቢሎን ንጉስ ነገስታት፡ ምስ ኣፍራስን ሰረገላታትን ምስ ፈረሰኛታትን ጭፍራን ብዙሕ ህዝብነ ካብ ሰሜን ናብ ጢሮስ ከምጽኦ እየ። |