Ezekiel 26:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን፡ ንጉስ ነገስታት፡ ብኣፍራስን ሰረገላታትን ምስ ፈረሰኛታትን ጭፍራታትን ብዙሓት ህዝብን ካብ ሰሜን ናብ ጢሮስ ከምጽኦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፦ ጢሮስ ሆይ! እነሆ ከሰ​ሜን የነ​ገ​ሥ​ታት ንጉሥ የባ​ቢ​ሎ​ንን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርን ከፈ​ረ​ሶ​ችና ከሰ​ረ​ገ​ሎች፥ ከፈ​ረ​ሰ​ኞ​ችም፥ ከጉ​ባ​ኤና ከብዙ ሕዝ​ብም ጋር በአ​ንቺ ላይ አመ​ጣ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች ከፈረሰኞችም ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር በጢሮስ ላይ አመጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የሆነውን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነዖርን ከፈረሶች፥ ከሰረገሎች፥ ከፈረሰኞች፥ ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር በጢሮስ ላይ አመጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ጺሮሳ ቦላ ኦላ ደንና ማላ፥ ካተቶ ካትያ ግድያ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ታን ሁጲሳ ባጋፐ አሀና፤ አ ታን ፓራቱዋና፥ ፓራ ጋረቱዋና፥ ፓራ አሳቱዋናነ ዳሮ ኦላንቻቱዋና አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹S'iiroosa bolla olaa dentsana mala, kaatetoo kaatiyaa gidiyaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora taani huup'issa baggappe ahana; Aa taani paratuwaana, paraa gaaretuwaana, paraa asatuwaananne daro olanchchatuwaanna ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Kawotas kawo gidida Baabiloone kawo Nabukadanaxoore parataranne para-gaaretara, toganchchataranne daro olanchchatara pudeha baggafe Xiroosi bolla ta ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ካዎታስ ካዎ ጊዲዳ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ፓራታራኔ ፓራ-ጋሬታራ፥ ቶጋንቻታራኔ ዳሮ ኦላንቻታራ ፑዴሃ ባጋፌ ጺሮሲ ቦላ ታ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ፅሮሳ ቦላ ኦላ ደንና መላ ካዎታ ካዎ ግድዳ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ፥ ፓራታራ፥ ፓራ ጋረታራነ ዳሮ ኦላንቾታራ ፑደሀ ባጋፈ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: ‘Xiroosa bolla ola denthana mela kawota kawo gidida Babiloone kawa Nabukadanaxoora, paratara, para gaaretaranne daro olanchotara pudeha baggafe ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘የነገሥታት ንጉሥ የሆነውን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሠረገሎች ጋር፣ ከፈረሰኞችና ከታላቅ ሰራዊትም ጋር ከሰሜን በጢሮስ ላይ አመጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በጢሮስ ላይ አደጋ እንዲጥል የነገሥታት ንጉሥ የሆነውን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከሰሜን በኩል አመጣባታለሁ፤ እርሱም ከታላቅ ሠራዊት ጋር በብዙ ፈረሶችና ሠረገሎች በፈረሰኞችም ታጅቦ ይመጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ንናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ንጉስ ነገስታት፥ ምስ ኣፍራስን ሰረገላታትን፥ ምስ ፈረሰኛታትን ጭፍራን፥ ብዙሕ ህዝብን፥ ካብ ሰሜን ናብ ጢሮስ ከምፅኦ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነቡካድነጻር፡ ንጉስ ባቢሎን ንጉስ ነገስታት፡ ምስ ኣፍራስን ሰረገላታትን ምስ ፈረሰኛታትን ጭፍራን ብዙሕ ህዝብነ ካብ ሰሜን ናብ ጢሮስ ከምጽኦ እየ።