Ezekiel 26:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣታ ጢሮስ፡ እንሆ፡ ኣብ ልዕሌኺ ኣሎኒ፡ ከምቲ ባሕሪ ማዕበላታቱ ዜልዕል፡ ብዙሓት ኣህዛብ ኬልዕልኪ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ጢሮስ ሆይ! እነሆ በአ​ንቺ ላይ ነኝ፤ ባሕ​ርም ሞገ​ድ​ዋን እን​ደ​ም​ታ​ወጣ እን​ዲሁ ብዙ አሕ​ዛ​ብን አወ​ጣ​ብ​ሻ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጢሮስ ሆይ፥ እነሆ፥ በአንቺ ላይ ነኝ፥ ባሕርም ሞገድዋን እንደምታወጣ እንዲሁ ብዙ አሕዛብን አወጣብሻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጢሮስ ሆይ! እነሆ በአንቺ ላይ ተነሥቻለሁ፥ ባሕር ሞገድን እንደሚያስነሣ እንዲሁ ብዙ ሕዝቦችን አስነሣብሻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔኖ፥ ጺሮሳ ካታማቴ፥ ታን ነዉ ሞርከ። አባ ቤታይ ይያዋዳን፥ ታን ዳሮ ካዉተቱዋ ነ ቦላን አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Neenoo, S'iiroosa katamatee, taani new morkke. Abbaa beetay yiyaawaadan, taani daro kawutetsatuwaa ne bollan ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY: hanne Xiroose ta ne bolla dendadis; abba dambalay dendiza mala ta ne bolla daro dere denththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ሃኔ ጺሮሴ ታ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ኣባ ዳምባላይ ዴንዲዛ ማላ ታ ኔ ቦላ ዳሮ ዴሬ ዴንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ነኖ፥ ፅሮሳ፥ ታኒ ነዉ ሞርከ። አባ ዙለይ ደንደይሳዳ ታኒ ዳሮ ካዎተታ ነ ቦላ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; ‘Neno, Xiroosa, taani new morke. Abba zuley dendeysada taani daro kawotethata ne bolla ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ጢሮስ ሆይ፤ እነሆ በአንቺ ላይ ተነሥቻለሁ፤ ባሕር ሞገዷን እንደምታስነሣ፣ ብዙ ሕዝብ አስነሣብሻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘ጢሮስ ሆይ! እኔ በአንቺ ላይ ተነሥቼ ባሕር ሞገድን እንደሚያስነሣ በአንቺ ላይ ብዙ ሕዝቦቼን አስነሣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣቲ ጢሮስ ኣንፃርኪ እየ፤ ከምቲ ንባሕሪ ማዕበል ዘልዕለሉ፥ ከምኡ ገይረ ብዙሓት ህዝብታት ከተስአልኪ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣቲ ጢሮስ፡ ተሀንዲደኪ እኔኹ፡ ከምቲ ባሕሪ ንማዕበሉ ዜልዕሎ፡ ከምኡ ገይረ ብዙሓት ህዝብታት ከተንስኣልኪ እየ።