Ezekiel 26:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ጢሮስ ኣብ ልዕሊ ኢየሩሳሌም፡ ኣሃ፡ ደጌታት ህዝቢ ዝነበረት ተሰባቢራ እያ፡ ስለ ዝበለት። ናባይ ገጻ፤ ክጸግብ እየ፡ ሕጂ ተበላሽያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ፥ ጢሮስ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ፦ እሰይ፥ ተሰ​በ​ረች፥ ጠፋ​ችም፥ ሕዝ​ቧም ወደ እር​ስዋ ተመ​ለሱ፤ ሞልታ የነ​በ​ረች አለ​ቀች ብላ​ለ​ችና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ ጢሮስ በኢየሩሳሌም ላይ። እሰይ፥ የአሕዛብ በር የነበረች ተሰብራለች ወደ እኔም ተመልሳለች፤ እርስዋ ፈርሳለችና እኔ እሞላለሁ ብላለችና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ ጢሮስ በኢየሩሳሌም ላይ፦ “እሰይ የሕዝቦች በር የነበረች ተሰበረች፤ ወደ እኔም ተመለሰች፤ እርሷ ስለፈረሰች እኔ እሞላለሁ፤” ብላለችና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ጺሮሳ ካታማ አሳይ ናሸቲደ፥ ‘ሀሹ! የሩሳላመ ኩንዳዱ፤ እዛ ላለታደ ዬዳነ፥ እዝ ፐንጊ ዋጋግ ጊደ ዶየቴዳ ድራዉ ሀዋፐ ስንን ኑን ዱረታና’ ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, S'iiroosa katamaa Asay nashettiide, ‹Hashshu! Yerusaalame kunddaaddu; Iza laalettaade d'ayeeddanne, izi penggii wagaggi giide dooyetteedda diraw hawaappe sintsan nuuni duretana› yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Xiroosi Yerusalaame gishshas, ‹Dereta pengey hashshu meqqadus; izi pengeti taas waqqi gi doyettida; ha7i iza laalettida gishshas ta izo durettana› gides,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጺሮሲ ዬሩሳላሜ ጊሻስ፥ ‹ዴሬታ ፔንጌይ ሃሹ ሜቃዱስ፤ ኢዚ ፔንጌቲ ታስ ዋቂ ጊ ዶዬቲዳ፤ ሃኢ ኢዛ ላሌቲዳ ጊሻስ ታ ኢዞ ዱሬታና› ጊዴስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ፅሮሳ አሳይ ኡፋይትሸ፥ ‘ሀሹ! የሩሳላመይ ኩንድስ፤ እያ ፐንገይ ዋግ ግድ ዶየትስ። እ ላለትድ ዶየትዳ ግሾ ህዛፐ ጉየ ኑ ዱረታና’ ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Xiroosa asay ufaytishe, ‘Hashshu! Yerusalaamey kundis; iya pengey waggi gidi dooyetis. I laaletidi dooyetida gisho hizape guye nu duretana’ yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ! ጢሮስ ስለ ኢየሩሳሌም፣ ‘ዕሠይ! የሕዝቦች በር ተሰበረች፤ ደጆቿም ወለል ብለው ተከፈቱልኝ፤ እንግዲህ እርሷ ስለ ፈራረሰች እኔ እከብራለሁ’ ብላለችና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! በጢሮስ ከተማ ያሉ ሕዝቦች የሚደሰቱበት ነገር ይህ ነው፦ ‘ኢየሩሳሌም ፈራርሳለች! የንግድ ኀይልዋም ወድቋል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ከእኛ ጋር መወዳደር ከቶ ስለማትችል እኛ እንበለጽጋለን’ ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ጢሮስ ብዛዕባ ኢየሩሳሌም ‘እሰይ፥ እሰይ፥ እታ ደገ ህዝብታት ፈሪሳ፤ ናባይ ተመሊሳ፤ ንሳ ባዲማ እያ፤ ኣነ ኽመልእ እየ’ ኢላ ኣላ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ጢሮስ ብዛዕባ የሩሳሌም፡ ኣሰይ፡ ኣሰይ፡ እታ ደገ ህዝብታት ፈሪሳ፡ ናባይ ተመሊሳ፡ ንሳ ባዲማ እያ፡ ኣነ ኽመልእ እየ፡ ኢላ ኣላ እሞ፡