Ezekiel 26:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ጢሮስ ኣብ ልዕሊ ኢየሩሳሌም፡ ኣሃ፡ ደጌታት ህዝቢ ዝነበረት ተሰባቢራ እያ፡ ስለ ዝበለት። ናባይ ገጻ፤ ክጸግብ እየ፡ ሕጂ ተበላሽያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ፥ ጢሮስ በኢየሩሳሌም ላይ፦ እሰይ፥ ተሰበረች፥ ጠፋችም፥ ሕዝቧም ወደ እርስዋ ተመለሱ፤ ሞልታ የነበረች አለቀች ብላለችና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ ጢሮስ በኢየሩሳሌም ላይ። እሰይ፥ የአሕዛብ በር የነበረች ተሰብራለች ወደ እኔም ተመልሳለች፤ እርስዋ ፈርሳለችና እኔ እሞላለሁ ብላለችና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ ጢሮስ በኢየሩሳሌም ላይ፦ “እሰይ የሕዝቦች በር የነበረች ተሰበረች፤ ወደ እኔም ተመለሰች፤ እርሷ ስለፈረሰች እኔ እሞላለሁ፤” ብላለችና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ጺሮሳ ካታማ አሳይ ናሸቲደ፥ ‘ሀሹ! የሩሳላመ ኩንዳዱ፤ እዛ ላለታደ ዬዳነ፥ እዝ ፐንጊ ዋጋግ ጊደ ዶየቴዳ ድራዉ ሀዋፐ ስንን ኑን ዱረታና’ ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, S'iiroosa katamaa Asay nashettiide, ‹Hashshu! Yerusaalame kunddaaddu; Iza laalettaade d'ayeeddanne, izi penggii wagaggi giide dooyetteedda diraw hawaappe sintsan nuuni duretana› yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Xiroosi Yerusalaame gishshas, ‹Dereta pengey hashshu meqqadus; izi pengeti taas waqqi gi doyettida; ha7i iza laalettida gishshas ta izo durettana› gides, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጺሮሲ ዬሩሳላሜ ጊሻስ፥ ‹ዴሬታ ፔንጌይ ሃሹ ሜቃዱስ፤ ኢዚ ፔንጌቲ ታስ ዋቂ ጊ ዶዬቲዳ፤ ሃኢ ኢዛ ላሌቲዳ ጊሻስ ታ ኢዞ ዱሬታና› ጊዴስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ፅሮሳ አሳይ ኡፋይትሸ፥ ‘ሀሹ! የሩሳላመይ ኩንድስ፤ እያ ፐንገይ ዋግ ግድ ዶየትስ። እ ላለትድ ዶየትዳ ግሾ ህዛፐ ጉየ ኑ ዱረታና’ ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, Xiroosa asay ufaytishe, ‘Hashshu! Yerusalaamey kundis; iya pengey waggi gidi dooyetis. I laaletidi dooyetida gisho hizape guye nu duretana’ yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ! ጢሮስ ስለ ኢየሩሳሌም፣ ‘ዕሠይ! የሕዝቦች በር ተሰበረች፤ ደጆቿም ወለል ብለው ተከፈቱልኝ፤ እንግዲህ እርሷ ስለ ፈራረሰች እኔ እከብራለሁ’ ብላለችና፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! በጢሮስ ከተማ ያሉ ሕዝቦች የሚደሰቱበት ነገር ይህ ነው፦ ‘ኢየሩሳሌም ፈራርሳለች! የንግድ ኀይልዋም ወድቋል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ከእኛ ጋር መወዳደር ከቶ ስለማትችል እኛ እንበለጽጋለን’ ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ጢሮስ ብዛዕባ ኢየሩሳሌም ‘እሰይ፥ እሰይ፥ እታ ደገ ህዝብታት ፈሪሳ፤ ናባይ ተመሊሳ፤ ንሳ ባዲማ እያ፤ ኣነ ኽመልእ እየ’ ኢላ ኣላ እሞ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ጢሮስ ብዛዕባ የሩሳሌም፡ ኣሰይ፡ ኣሰይ፡ እታ ደገ ህዝብታት ፈሪሳ፡ ናባይ ተመሊሳ፡ ንሳ ባዲማ እያ፡ ኣነ ኽመልእ እየ፡ ኢላ ኣላ እሞ፡ |