Ezekiel 26:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ ብዝሒ ኣፍራሱ፡ ሓመድኦም ክሽፍነኩም እዩ። ንሱ ናብ ደጌታትኩም ምስ ኣተወ መናድቕኩም ብጫውጫው ፈረሰኛታትን መንኰርኰርን ሰረገላታትን ክናወጽ እዩ፣ ከምቲ ሰባት ናብታ በደል እተፈጸመላ ከተማ ዚኣትዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፈረሶቹም ብዛት የተነሣ በትቢያ ይሸፍንሻል፤ ከሠረገላ መንኰራኵርና ከፈረሶቹ ድምፅ የተነሣም ቅጥሮችሽን ያፈርሳል፤ ወንበዴ መሣሪያውን ይዞ ወደ ምድረ በዳ ቦታ እንዲገባ በሮችሽን ይገቡባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፈረሶቹም ብዛት የተነሣ ትቢያቸው ይከድንሻል፤ ሰዎችም በተናደች ቅጥር ወደ ከተማ እንደሚገቡ እርሱ በበሮችሽ ሲገባ፥ ከፈረሰኞችና ከመንኰራኵሮች ከሰረገሎችም ድምፅ የተነሣ ቅጥርሽ ትናወጣለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፈረሶቹ ብዛት የተነሣ አቧራቸው ይሸፍንሻል፤ ሰዎች ወደ ፈረስች ከተማ እንደሚገቡ እርሱ በበሮችሽ በሚገባበት ጊዜ፥ ከፈረሰኞች፥ ከመንኩራኩሮች እና ከሰረገሎች ድምፅ የተነሣ ቅጥሮችሽ ይናወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ፓራቱ ዳሮ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ደንያ ባናይ ኔና ካማና። ፓራቱነ ፓራቱዋ ጋረቱ ላለቴዳ ካታማ ድርሳ ፐንግያ ገልያዋዳን፥ ገልያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ስስያ ጋርማሱነ ጊረይ ነ ድርሳ ግምቢያ ቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa paratuu daro gidiyaa diraw, unttunttu dentsiyaa baanay neena kammana. Paratuunne paratuwaa gaaretuu laaletteedda katamaa dirssaa penggiyaa geliyaawaadan, geliyaa wode, unttunttu sissiyaa garmaassunne giiretsay ne dirssaa gimbbiyaa k'aatsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Para daroteththafe dendidayssan gudullay nena goozi oykkana; asay gimbey laalettida katama mala izi ne pengetara geliza wode, parata, para-gaaretanne gaareta cenggurssafe dendidayssan ne gimbetti qaaxxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራ ዳሮቴፌ ዴንዲዳይሳን ጉዱላይ ኔና ጎዚ ኦይካና፤ ኣሳይ ጊምቤይ ላሌቲዳ ካታማ ማላ ኢዚ ኔ ፔንጌታራ ጌሊዛ ዎዴ፥ ፓራታ፥ ፓራ-ጋሬታኔ ጋሬታ ጬንጉርሳፌ ዴንዲዳይሳን ኔ ጊምቤቲ ቃጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ፓራት ዳሮ ግድያ ግሾ፥ ኤንቲ ደንያ ባናይ ነና ካማና። ፓራትነ ፓራታ ጋረት ላለትዳ ካታማ ድርሳ ፐንግያራ ገልያ ዎደ ኤንቲ ስስያ ጋርማሞይ ነ ድርሳ ግምብያ ቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya parati daro gidiya gisho, enti denthiya baanay nena kammana. Paratinne parata gaareti laaletida katamaa dirsa pengiyara geliya wode enti sissiya garmamoy ne dirsa gimbiya qaathana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፈረሶቹ ብዛት የተነሣ ዐቧራ ይሸፍንሻል፤ ሰዎች ቅጥሮቿ ወደ ፈረሱ ከተማ እንደሚገቡ እርሱ በበሮችሽ በሚገባበት ጊዜ፣ ከፈረሶቹና ከጋሪዎቹ፣ ከሠረገሎቹም ድምፅ የተነሣ ቅጥሮችሽ ይናወጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በፈረሶቻቸው ኮቴ የሚነሣው አቧራ እንደ ደመና ሆኖ ይሸፍንሻል፤ እርሱ ወደ ቅጥር በሮችሽ በሚገባበት ጊዜ ከፈረሰኛው፥ ከሠረገላውና ከመንኰራኲሩ የሚሰማው ድምፅ ተጥሳ እንደሚገባባት ከተማ ቅጥሮችሽን ያናጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ብዝሒ ኣፍራሱ ዝተልዓለ፥ ኣቦራ ኸጐልብበኪ እዩ፤ ብፍሩስ ቅፅሪ ኣብ ከተማ ኸም ዝኣትዉ፥ ንሱ ብኣፍ ደገታትኪ ኽአቱ እንተሎ፥ ህዱድ ብምባል ብፈረሰኛታቱን ብመንኰራዅሩን ብሰረገላታቱን፥ ቅፅርታትኪ ኽናወፅ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ብዝሒ ኣፍራሱ እተላዕለ፡ ደሮናኦም ኬጐልብበኪ እዩ። ብፍሩስ ቀጽሪ ኣብ ከተማ ኸም ዚኣትዉ፡ ንሱ ብኣፍ ደጌታትኪ ኺኣቱ ኸሎ፡ ህዱድ ብምባል ፈረሰኛታቱን መንኰራዂሩን ሰረገላታቱን ቀጽርታትኪ ነይነይ ኪብል እዩ። |