Ezekiel 25:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣእዳውኩም ስለ ዘጣቕዕኩም፡ ኣእጋርኩም ድማ ስለ ዝረገጽኩም፡ ምስ ኵሉ ጭንቀትኩም ኣብ ልዕሊ ምድሪ እስራኤል ኣብ ልብኹም ተሓጐስኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በእጆችህ አጨብጭበሃልና፥ በእግሮችህም አሸብሽበሃልና፥ ሰውነትህም በእስራኤል ምድር ላይ ደስ ብሎአታልና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በእጅህ አጨብጭበሃልና፥ በእግርህም አሸብሽበሃልና፥ በእስራኤልም ምድር ላይ በነፍስህ ንቀት ሁሉ ደስ ብሎሃልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በእስራኤል ምድር ላይ በውስጥሽ ባለው ንቀት ሁሉ ደስ ብሎሽ በእጅሽ አጨብጭበሻልና፥ በእግርሽም አሸብሽበሻልና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አያዉ ጎፐ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ እስራኤልያ ባሻን ኩሽያ ባቄዳ ድራዉ፥ ጉፔዳ ድራዉነ ናሸቲደ ቅሊጬዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ayaw gooppe, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte Israa'eeliyaa bashshaan kushiyaa bak'k'eedda diraw, guppeedda dirawunne nashettiide k'iliic'eedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte wozina iitateththaa gaason Isra7eele kundeththaan intte ufayettidi kushe baqqida gishshassinne guppi kaa7idanne qidhida gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ዎዚና ኢታቴ ጋሶን ኢስራኤሌ ኩንዴን ኢንቴ ኡፋዬቲዲ ኩሼ ባቂዳ ጊሻሲኔ ጉፒ ካኢዳኔ ቂዳ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ህንተ እስራኤለ ዩዋን ኩሸ ባቅዳ ግሾ፥ ጉፕዳ ግሾነ ኡፋይትድ ቀልቅስዳ ግሾ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: ‘Hinte Isra7eele dhayuwan kushe baqida gisho, gupida gishonne ufaytidi qelqisida gisho, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ በልባችሁ ክፋት ሁሉ፣ በእስራኤል ውድቀት ላይ በመደሰት በእጃችሁ አጨብጭባችኋልና፤ በመዝለልም ጨፍራችኋልና |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ልዑል እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ በእጃችሁ በማጨብጨብና በእግራችሁም በመርገጥ የእስራኤልንም ምድር በንቀት ተመልክታችኋት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ በእዳውካ ስለ ዘጣቓዕኻ፥ በእጋርካ ዀደብደብ ስለ ዝበልካ፥ ብዅሉ ነፍስኻ ንዒቕካያ፥ ብምድሪ እስራኤል ስለ እተሓጐስካ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላክ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በእዳውካ ስለ ዘጣቓዕካ፡ በእጋርካ ኰርደብደብ ስለ ዝበልካ፡ ብኵሉ ነፍስኻ ንዒቕካያ ብሃገር እስራኤል ስለ እተሐጐስካ፡ |