Ezekiel 25:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ስለዚ ንሰብ ምብራቕ ከም ርስቲ እህበካ ኣለኹ፡ ንሳቶም ድማ ኣባኻ መንግስታቶም ከጽንዑን ኣባኻ ኪነብሩን እዮም። ፍሬኻ ክበልዑን ጸባኻ ክሰትዩን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እነሆ ርስት አድርጌ ለምሥራቅ ልጆች አሳልፌ እሰጥሃለሁ፤ እነርሱም ማደሪያዎቻቸውን በአንተ ዘንድ ይሠራሉ፤ ድንኳኖቻቸውንም በአንተ ውስጥ ይተክላሉ፤ ፍሬህን ይበላሉ፤ ወተትህንም ይጠጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ ርስት አድርጌ ለምሥራቅ ልጆች አሳልፌ አሰጥሃለሁ፥ እነርሱም በአንተ ውስጥ ይሰፍራሉ፥ ማደሪያዎቻቸውንም በአንተ ዘንድ ይሠራሉ፤ ፍሬህን ይበላሉ ወተትህንም ይጠጣሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እነሆ ርስት አድርጌ ለምሥራቅ ልጆች አሳልፌ እሰጥሻለሁ፥ እነርሱም በአንቺ ውስጥ ይሰፍራሉ፥ ማደሪያዎቻቸውንም በአንቺ ውስጥ ይሠራሉ፤ ፍሬሽን ይበላሉ ወተትሽንም ይጠጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተና አዋይ ዶልያ ባጋ ቢታ አሳዉ ላታ ኦደ እማና። ያቶፐ ኡንቱንቱ ህንተ ግዶን ካምቢያ ኬጻና፤ ደአና። ህንተ ማና ቴራ ኡንቱንቱ ማና፤ ህንተ ማካ ኡንቱንቱ ኡሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani hinttena away doliyaa bagga biittaa asaw laata ootsaade immana. Yaatooppe unttunttu hintte giddon kambbiyaa kees's'ana; de'ana. Hintte maana teeraa unttunttu maana; hintte maatsaakka unttunttu ushana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | arshey mokkiza baggara diza derezas intte haarettana mala ta inttena aaththa immana. Isttika intte giddon bantta dunkaane tokkidi daana; intte miththata ayfe maana; intte maaththika istti uyana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዴሬዛስ ኢንቴ ሃሬታና ማላ ታ ኢንቴና ኣ ኢማና። ኢስቲካ ኢንቴ ጊዶን ባንታ ዱንካኔ ቶኪዲ ዳና፤ ኢንቴ ሚታ ኣይፌ ማና፤ ኢንቴ ማካ ኢስቲ ኡያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ህንተና ዶሎሀ ባጋ ቢታ አሳስ ላታ ኦዳ እማና። ኤንቲ ህንተ ግዶን ካምበ ኬፅድ ዳና። ህንተ ም አይፍያ ኤንቲ ማና፤ ህንተ ማ ኤንቲ ኡያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani hintena doloha bagga biitta asaas laata oothada immana. Enti hinte giddon kambe keexidi daana. Hinte mithaa ayfiya enti maana; hinte maatha enti uyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለምሥራቅ ሕዝብ ትገዙ ዘንድ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ እነርሱም በመካከላችሁ ይሰፍራሉ፤ ድንኳኖቻቸውንም በዚያ ይተክላሉ፤ ፍሬያችሁን ይበላሉ፤ ወተታችሁንም ይጠጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ሁሉ ደስ ስላላችሁ ከምሥራቅ በሚመጣ ነገድ እንድትወረሩ አደርጋለሁ፤ በአገራችሁ የጦር ሰፈር ሠርተው በዚያው ይኖራሉ፤ ለእናንተ ሊሆን የሚገባውን ፍሬ ይበላሉ፤ ወተቱንም ይጠጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እንሆ ንደቂ ምብራቕ ርስቶም ክትከውን፥ ድንኳናቶም ክተኽሉልካ፥ ኣብ ማእኸልካውን ሰፈሮም ክሰርሑ ኽውፍየካ እየ፤ ንሳቶም ፍረኻ ኽበልዑ፥ ፀባኻውን ክሰትዩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ፡ ንደቂ ምብራቕ ርስቶም ክትከውን፡ ድንኳናቶም ኪተኽሉልካ። ኣብ ማእከልካውን ሰፈሮም ኪሰርሑ ኽውፍየካ እየ። ንሳቶም ፍሬኻ ኺበልዑ፡ ጸባኻውን ኪሰትዩ እዮም። |