Ezekiel 25:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ስለዚ ንሰብ ምብራቕ ከም ርስቲ እህበካ ኣለኹ፡ ንሳቶም ድማ ኣባኻ መንግስታቶም ከጽንዑን ኣባኻ ኪነብሩን እዮም። ፍሬኻ ክበልዑን ጸባኻ ክሰትዩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እነሆ ርስት አድ​ርጌ ለም​ሥ​ራቅ ልጆች አሳ​ልፌ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ማደ​ሪ​ያ​ዎ​ቻ​ቸ​ውን በአ​ንተ ዘንድ ይሠ​ራሉ፤ ድን​ኳ​ኖ​ቻ​ቸ​ው​ንም በአ​ንተ ውስጥ ይተ​ክ​ላሉ፤ ፍሬ​ህን ይበ​ላሉ፤ ወተ​ት​ህ​ንም ይጠ​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ፥ ርስት አድርጌ ለምሥራቅ ልጆች አሳልፌ አሰጥሃለሁ፥ እነርሱም በአንተ ውስጥ ይሰፍራሉ፥ ማደሪያዎቻቸውንም በአንተ ዘንድ ይሠራሉ፤ ፍሬህን ይበላሉ ወተትህንም ይጠጣሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እነሆ ርስት አድርጌ ለምሥራቅ ልጆች አሳልፌ እሰጥሻለሁ፥ እነርሱም በአንቺ ውስጥ ይሰፍራሉ፥ ማደሪያዎቻቸውንም በአንቺ ውስጥ ይሠራሉ፤ ፍሬሽን ይበላሉ ወተትሽንም ይጠጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተና አዋይ ዶልያ ባጋ ቢታ አሳዉ ላታ ኦደ እማና። ያቶፐ ኡንቱንቱ ህንተ ግዶን ካምቢያ ኬጻና፤ ደአና። ህንተ ማና ቴራ ኡንቱንቱ ማና፤ ህንተ ማካ ኡንቱንቱ ኡሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani hinttena away doliyaa bagga biittaa asaw laata ootsaade immana. Yaatooppe unttunttu hintte giddon kambbiyaa kees's'ana; de'ana. Hintte maana teeraa unttunttu maana; hintte maatsaakka unttunttu ushana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) arshey mokkiza baggara diza derezas intte haarettana mala ta inttena aaththa immana. Isttika intte giddon bantta dunkaane tokkidi daana; intte miththata ayfe maana; intte maaththika istti uyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዴሬዛስ ኢንቴ ሃሬታና ማላ ታ ኢንቴና ኣ ኢማና። ኢስቲካ ኢንቴ ጊዶን ባንታ ዱንካኔ ቶኪዲ ዳና፤ ኢንቴ ሚታ ኣይፌ ማና፤ ኢንቴ ማካ ኢስቲ ኡያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ህንተና ዶሎሀ ባጋ ቢታ አሳስ ላታ ኦዳ እማና። ኤንቲ ህንተ ግዶን ካምበ ኬፅድ ዳና። ህንተ ም አይፍያ ኤንቲ ማና፤ ህንተ ማ ኤንቲ ኡያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hintena doloha bagga biitta asaas laata oothada immana. Enti hinte giddon kambe keexidi daana. Hinte mithaa ayfiya enti maana; hinte maatha enti uyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለምሥራቅ ሕዝብ ትገዙ ዘንድ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ እነርሱም በመካከላችሁ ይሰፍራሉ፤ ድንኳኖቻቸውንም በዚያ ይተክላሉ፤ ፍሬያችሁን ይበላሉ፤ ወተታችሁንም ይጠጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ሁሉ ደስ ስላላችሁ ከምሥራቅ በሚመጣ ነገድ እንድትወረሩ አደርጋለሁ፤ በአገራችሁ የጦር ሰፈር ሠርተው በዚያው ይኖራሉ፤ ለእናንተ ሊሆን የሚገባውን ፍሬ ይበላሉ፤ ወተቱንም ይጠጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እንሆ ንደቂ ምብራቕ ርስቶም ክትከውን፥ ድንኳናቶም ክተኽሉልካ፥ ኣብ ማእኸልካውን ሰፈሮም ክሰርሑ ኽውፍየካ እየ፤ ንሳቶም ፍረኻ ኽበልዑ፥ ፀባኻውን ክሰትዩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እንሆ፡ ንደቂ ምብራቕ ርስቶም ክትከውን፡ ድንኳናቶም ኪተኽሉልካ። ኣብ ማእከልካውን ሰፈሮም ኪሰርሑ ኽውፍየካ እየ። ንሳቶም ፍሬኻ ኺበልዑ፡ ጸባኻውን ኪሰትዩ እዮም።