Ezekiel 25:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሞናውያን ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስምዑ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፤ ምኽንያቱ፥ ኣሃ ኣብ ልዕሊ መቕደሰይ ምስ ተረከሰ፤ ኣብ ልዕሊ ምድሪ እስራኤል ድማ ምድረበዳ ምስ ወጸት፤ ናብ ስደት ምስ ከዱ ድማ ኣብ ልዕሊ ቤት ይሁዳ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ሞ​ንም ልጆች እን​ዲህ በል፦ የጌ​ታን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ፤ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ መቅ​ደሴ በረ​ከሰ ጊዜ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ምድር ባድማ በሆ​ነች ጊዜ፥ የይ​ሁ​ዳም ቤት በተ​ማ​ረኩ ጊዜ ስለ እነ​ርሱ ደስ ብሎ​ሃ​ልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአሞንም ልጆች እንዲህ በል። የጌታን የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። መቅደሴ በረከሰ ጊዜ የእስራኤልም ምድር ባድማ በሆነች ጊዜ የይሁዳም ቤት በተማረኩ ጊዜ ስለ እነርሱ እሰይ ብለሃልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአሞንም ልጆች እንዲህ በላቸው፦ የጌታ እግዚአብሔርን ቃል ስሙ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መቅደሴ በረከሰ ጊዜ፥ የእስራኤልም ምድር ባድማ በሆነች ጊዜ፥ የይሁዳም ቤት ተማርከው በተወሰዱ ጊዜ እሰይ ብለሻልና፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳ ቃላ ስስተ። ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታ ጌሻ ጎሊ ቱንያ ዎደ፥ እስራኤልያ ቢታይ መላ አትያ ዎደነ ይሁዳ አሳይ ኦሞዶ ብያ ዎደ፥ ሀሹ! ጌዳ ድራዉ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaa k'aalaa sisite. Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte ta Geeshsha Gollii tuniyaa wode, Israa'eeliyaa biittay mela attiyaa wodenne Yihudaa Asay omoodoo biyaa wode, Hashshu! geedda diraw,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAA qaala siyite; Ubbaa Haariza GODAY ta Keeththay tunida wode, Isra7eele biittay bulattida wode, Yuhuda asay di7etti bida wode, intte isttas hashshu! gida gishshas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታ ኬይ ቱኒዳ ዎዴ፥ ኢስራኤሌ ቢታይ ቡላቲዳ ዎዴ፥ ዩሁዳ ኣሳይ ዲኤቲ ቢዳ ዎዴ፥ ኢንቴ ኢስታስ ሃሹ! ጊዳ ጊሻስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ኦድያ ቃላ ስእተ። ህንተ ታ ኬ ቱንስያ ዎደ፥ እስራኤለ ቢታይ ባይሳ አትያ ዎደነ ይሁዳ አሳይ ድኤትያ ዎደ ሀሹ ግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday odiya qaala si7ite. Hinte ta keetha tunisiya wode, Isra7eele biittay baysa attiya wodenne Yihuda asay di7etiya wode hashshu gideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በላቸው፤ ‘የጌታ፣ እግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ መቅደሴ በረከሰ ጊዜ፣ የእስራኤልም ምድር ባድማ በሆነች ጊዜ፣ የይሁዳም ቤት ተማርኮ በተወሰደ ጊዜ፣ “ዕሠይ” ብላችኋልና፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአሞናውያን፥ ጌታ እግዚአብሔር የሚለውን ስሙ በላቸው፦ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ቤተ መቅደሴ እንዲረክስ በተደረገ ጊዜ፥ የእስራኤል ምድር ባድማ በሆነ ጊዜ፥ የይሁዳ ሕዝብ ተማርኮ በተወሰደ ጊዜ እሰይ ብላችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ ኣሞን ከዓ ቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስምዑ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኸምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም፤ መቕደሰይ ስለ ዝረኸሰት፥ ሃገር እስራኤል ስለ ዝባደመት፥ ቤት ይሁዳ ስለ እተማረኹ፥ እሰይ ኢልካ ኢኻ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ ዓሞን ከኣ፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስምዑ፡ ከምዚ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኢልካ ንገሮም፡ መቕደሰይ ስለ ዝረኸሰት፡ ሃገር እስራኤል ስለ ዝባደመት፡ ቤት ይሁዳ ስለ እተማረኹ ኣሰይ፡ ኣሰይ ኢልካ ኢኻ እሞ፡