Ezekiel 25:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ምኽንያቱ ፍልስጥኤማውያን ሕነ ምፍዳይ ስለ ዝገበሩ፡ ምእንቲ እቲ ናይ ቀደም ጽልኢ ክብሉ ብኽፉእ ልቢ ሕነኦም ስለ ዝፈደዩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን በቀ​ልን አድ​ር​ገ​ዋ​ልና፥ በቀ​ላ​ቸ​ው​ንም አጽ​ን​ተ​ዋ​ልና፥ እስ​ራ​ኤ​ልም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይጠፉ ዘንድ ነፍ​ሳ​ቸው ደስ ይላ​ታ​ልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ፍልስጥኤማውያን በቀልን አድርገዋልና፥ በዘወትርም ጠላትነት ያጠፉ ዘንድ በነፍሳቸው ንቀት ተበቅለዋልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ፍልስጥኤማውያን በቀልን አድርገዋልና፥ በዘወትርም ጠላትነት ያጠፉ ዘንድ በነፍሳቸው ንቀት ተበቅለዋልና
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ፕልስጼማቱ ባረንቱ ዎዛና ኢታተን ሀሉዋ ከሴዳ ድራዉነ ጋምኤዳ ሞርከተን ይሁዳ ካደ ይሳናዉ ኮዬዳ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Piliss's'eematuu barenttu wozanaa iitatetsan haluwaa keseedda dirawunne gam"eedda morkketetsaan Yihudaa kad'iide d'ayissanaw koyeedda,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Filisxeemeti wozina iitateththan dendidi halo kessida gishshassinne Yuhudakka kase gam7ida morkketeththan kadhidi dhayssanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ፊሊስጼሜቲ ዎዚና ኢታቴን ዴንዲዲ ሃሎ ኬሲዳ ጊሻሲኔ ዩሁዳካ ካሴ ጋምኢዳ ሞርኬቴን ካዲ ይሳናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ፍልስፄመት ባንታ ዎዛና ኢታተን ሀሎ ከይዳ ግሾነ አቅዳ ሞርከን ይሁዳ ካድ ይሳናዉ ኮይዳ ግሾ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Filisxeemeti banta wozanaa iitatethan halo keyida gishonne aqida morken Yihuda kadhidi dhaysanaw koyida gisho,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ፍልስጥኤማውያን በቂም ተነሣሥተው በክፉ ልብ ተበቅለዋልና፣ ይሁዳንም በቈየ ጠላትነት ለማጥፋት ፈልገዋልና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “ፍልስጥኤማውያን በማያቋርጥ ጠላትነት በቀልን ተበቅለዋል፤ ይህም የጥፋት በቀል ተንኰልን በተመላ ልብ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እቶም ፍልስጥኤማውያን ጨኪኖም ሕነ ስለ ዝፈደዩ በቲ ናይ ጥንቲ ፅልኦም ከጥፍኡ ኢሎምስ፥ ብነፍሶም ንዒቖም ሕነ ስለ ዝፈደዩ፥
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቶም ፍልስጥኤማውያን ጨኪኖም ሕነ ስለ ዝፈድዩ፡ በቲ ናይ ጥንቲ ጽልኦም ኬጥፍኡ ኢሎምሲ፡ ብነፍሶም ንዒቖም ሕነ ስለ ዝፈደዩ፡