Ezekiel 25:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነውን ኢደይ ናብ ኤዶም ዘርጊሐ ንሰብን እንስሳን ካብኣ ኸጥፍኦም እየ። ካብ ተማን ድማ በረኻ ክገብሮ እየ፤ እቶም ናይ ደዳን ድማ ብሰይፊ ክወድቁ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እጄን በኤ​ዶ​ም​ያስ ላይ እዘ​ረ​ጋ​ለሁ፤ ከእ​ር​ስ​ዋም ዘንድ ሰው​ንና እን​ስ​ሳን አጠ​ፋ​ለሁ፤ ባድ​ማም አደ​ር​ጋ​ታ​ለሁ፤ ከቴ​ማ​ንና ከድ​ዳ​ንም ያመ​ለጡ በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እጄን በኤዶምያስ ላይ እዘረጋለሁ ከእርስዋም ዘንድ ሰውንና እንስሳን አጠፋለሁ፥ ከቴማንም ጀምሮ ባድማ አደርጋታለሁ፥ እስከ ድዳንም ድረስ በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በኤዶምያስ ላይ እጄን እዘረጋለሁ፥ ከእርሷም ሰውንና እንስሳን አጠፋለሁ፤ ባድማ አደርጋታለሁ፤ ከቴማን ጀምሮ እስከ ድዳን ድረስ በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ኩሽያ ኤዶማ ቦላ የዳና። አን ደእያ አሳነ መህያ ሙለ ይሳና፤ ይሳደ መላ ከሳና። ተማና ካታማፐ ቢደ፥ ዳዳና ካታማ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ማሻን ቡሳከታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta kushiyaa Eedooma bolla yeddana. An de'iyaa asaanne mehiyaa mule d'ayissana; d'ayissaade mela kessana. Temaana katamaappe biide, Dadaana katamaa gakkanaw, unttunttu mashshaan busakettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY: tani ta qese Eedoome bolla denththana. Iza asaanne mehaa ta wodhana; ta iza bula histtana; Temaaneppe biidi Dadaane gakkanaas istti mashshan wurana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ታኒ ታ ቄሴ ኤዶሜ ቦላ ዴንና። ኢዛ ኣሳኔ ሜሃ ታ ዎና፤ ታ ኢዛ ቡላ ሂስታና፤ ቴማኔፔ ቢዲ ዳዳኔ ጋካናስ ኢስቲ ማሻን ዉራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኩሽያ ኤዶመ ቦላ ደንና። ያን ደእያ አሳነ መህያ ኩመ ይሳዳ ባይሳ ከሳና። ተማናፐ ብድ፥ ደዳና ካታማ ጋካናዉ ኤንቲ ማሻን ዉራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) taani kushiya Edoome bolla denthana. Yan de7iya asaanne mehiya kumethi dhaysada baysa kessana. Temaanape bidi, Dedaana katamaa gakanaw enti mashshan wurana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ክንዴን በኤዶም ላይ አነሣለሁ፤ ሰዎቹንና እንስሶቻቸውን እገድላለሁ፤ ባድማ አደርጋታለሁ፤ ከቴማንም ጀምሮ እስከ ድዳን ድረስ በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ አሁን ኤዶምን እንደምቀጣና በዚያም ያሉትን ሰዎችና እንስሶች በሙሉ እንደማጠፋ አሳውቃለሁ፤ ከቴማን ከተማ እስከ ደዳን ከተማ ድረስ ባድማ እንዲሆን አደርጋለሁ፤ ሕዝቡም በጦርነት ያልቃሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ኢደይ ናብ ኤዶም ክዝርግሕ፥ ሰብን እንስሳን ድማ ኻብኣ ኸጥፍእ እየ፤ ካብ ቴማን ጀሚረ ፀምፀም በረኻ ኽገብሮ እየ፤ ክሳዕ ዴዳን ከዓ ብሰይፊ ኽወድቁ እዮም ይብል ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኢደይ ናብ ኤዶም ክዝርግሕ፡ ሰብን እንስሳን ድማ ካብኣ ኸጽንት እየ። ካብ ቴማን ጀሚረ ጸምጸም በረኻ ኽገብሮ እየ፡ ክሳዕ ዴዳን ከኣ ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም፡ ይብል ኣሎ።