Ezekiel 24:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍርጽራጹ፡ ንዅሉ ጽቡቕ ቍርጽራጽ፡ ጭሕሙን መንኵቡን ናብኡ ኣከብዎ። በቲ ናይ ምምራጽ ኣዕጽምቲ ምልኣዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቍራጭዋንም፥ መልካሙን ቍራጭ ሁሉ፥ ጭኑንና ወርቹን በእርስዋ ውስጥ ጨምር፤ የተመረጡትንም አጥንቶች ሙላባት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቍራጭዋንም፥ መልካሙን ቍራጭ ሁሉ፥ ጭኑንና ወርቹን በእርስዋ ውስጥ ሰብስብ፥ የተመረጡትንም አጥንቶች ሙላባት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የስጋ ቁራጮች፥ መልካም የሆነው የስጋ ቁራጭ ሁሉ፥ ጭኑንና ወርቹን በውስጡ ጨምር፤ የተመረጡ አጥንቶችንም ሙላበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያታደ ገድያነ አንጎሱዋ ማላትያ ሎኦ አሹዋ ኡባ ሙጻደ፥ አን የጋ፤ ሎኦ መቀካ ቃንጸሬደ፥ አን ኩን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaataade gediyaanne anggoosuwaa malatiyaa lo"o ashuwaa ubbaa mus'aade, an yegga; lo"o mek'etsaakka k'ans's'ereetsaade, an kuntsa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gedappenne missafe qanxxada, lo7o lo7o asho muxada, doorettida meqeththata cukereththada izan yegga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዳፔኔ ሚሳፌ ቃንጻዳ፥ ሎኦ ሎኦ ኣሾ ሙጻዳ፥ ዶሬቲዳ ሜቄታ ጩኬሬዳ ኢዛን ዬጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገዳነ አንጋሱዋ፥ ሎኦ አሾ ኡባ ሙፃዳ፥ እያን የጋ፤ ሎኦ መቀ ቃንፀረዳ እያን ኩን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gedaanne angaasuwa, lo77o asho ubbaa muxada, iyan yegga; lo77o meqethaa qanxerethada iyan kuntha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙዳ፣ ሙዳ ሥጋ፣ ምርጥ ምርጡን ቍርጥ ሁሉ፣ ጭንና ወርቹን ጨምርበት፤ የተመረጡ ዐጥንቶችንም ሙላበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጭንና ወርች የመሳሰሉትን ጥሩ የሥጋ ብልቶች ቈራርጠህ፥ ምርጥ የሆኑትንም አጥንቶች ሰባብረህ በውስጡ ጨምር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምታሩ ዅሉ ፅቡቕ ምታር ዘበለ እግርን ክሳድን ናብኡ ኣክቦ፤ በቲ ሕሩይ ዓፅሚውን ምልኣዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምታሩ፡ ኲሉ ጽቡቕ ምታር ዘበለ፡ እግርን ክሳድን፡ ናብኡ ኣክቦ፡ በቲ ሕሩይ ኦኣጽሚውን ምልኣዮ። |