Ezekiel 24:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቍርጽራጹ፡ ንዅሉ ጽቡቕ ቍርጽራጽ፡ ጭሕሙን መንኵቡን ናብኡ ኣከብዎ። በቲ ናይ ምምራጽ ኣዕጽምቲ ምልኣዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቍራ​ጭ​ዋ​ንም፥ መል​ካ​ሙን ቍራጭ ሁሉ፥ ጭኑ​ንና ወር​ቹን በእ​ር​ስዋ ውስጥ ጨምር፤ የተ​መ​ረ​ጡ​ት​ንም አጥ​ን​ቶች ሙላ​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቍራጭዋንም፥ መልካሙን ቍራጭ ሁሉ፥ ጭኑንና ወርቹን በእርስዋ ውስጥ ሰብስብ፥ የተመረጡትንም አጥንቶች ሙላባት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የስጋ ቁራጮች፥ መልካም የሆነው የስጋ ቁራጭ ሁሉ፥ ጭኑንና ወርቹን በውስጡ ጨምር፤ የተመረጡ አጥንቶችንም ሙላበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያታደ ገድያነ አንጎሱዋ ማላትያ ሎኦ አሹዋ ኡባ ሙጻደ፥ አን የጋ፤ ሎኦ መቀካ ቃንጸሬደ፥ አን ኩን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaataade gediyaanne anggoosuwaa malatiyaa lo"o ashuwaa ubbaa mus'aade, an yegga; lo"o mek'etsaakka k'ans's'ereetsaade, an kuntsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gedappenne missafe qanxxada, lo7o lo7o asho muxada, doorettida meqeththata cukereththada izan yegga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዳፔኔ ሚሳፌ ቃንጻዳ፥ ሎኦ ሎኦ ኣሾ ሙጻዳ፥ ዶሬቲዳ ሜቄታ ጩኬሬዳ ኢዛን ዬጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገዳነ አንጋሱዋ፥ ሎኦ አሾ ኡባ ሙፃዳ፥ እያን የጋ፤ ሎኦ መቀ ቃንፀረዳ እያን ኩን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gedaanne angaasuwa, lo77o asho ubbaa muxada, iyan yegga; lo77o meqethaa qanxerethada iyan kuntha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙዳ፣ ሙዳ ሥጋ፣ ምርጥ ምርጡን ቍርጥ ሁሉ፣ ጭንና ወርቹን ጨምርበት፤ የተመረጡ ዐጥንቶችንም ሙላበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጭንና ወርች የመሳሰሉትን ጥሩ የሥጋ ብልቶች ቈራርጠህ፥ ምርጥ የሆኑትንም አጥንቶች ሰባብረህ በውስጡ ጨምር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምታሩ ዅሉ ፅቡቕ ምታር ዘበለ እግርን ክሳድን ናብኡ ኣክቦ፤ በቲ ሕሩይ ዓፅሚውን ምልኣዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ምታሩ፡ ኲሉ ጽቡቕ ምታር ዘበለ፡ እግርን ክሳድን፡ ናብኡ ኣክቦ፡ በቲ ሕሩይ ኦኣጽሚውን ምልኣዮ።