Ezekiel 24:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነታ ዓማጺት ቤት ምሳሌ ንገሮም እሞ በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኣብ ድስቲ ኣቐሚጥካ ኣቐምጦ ከምኡ ውን ማይ ኣፍስሶ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለዐ​መ​ፀ​ኛ​ውም ቤት ምሳ​ሌን ተና​ገር እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ጣድ፥ ድስ​ቲ​ቱን ጣድ፥ ውኃም ጨም​ር​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለዓመፀኛውም ቤት ምሳሌን ተናገር እንዲህም በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጣድ፥ ምንቸቲቱን ጣድ፥ ውኃም ጨምርባት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዓመፀኛውም ቤት ምሳሌን ተናገር፥ እንዲህም በላቸው፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጣደው፥ ድስቱን ጣደው፥ ውኃም ጨምርበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ማካላንቻ አሳዉ ሀ ሌምሱዋ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ማዳብያ ድስትያ ታማን ዎደ፥ ሃ አን ትጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha makkalanchcha asaw ha leemisuwaa oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Madaabiyaa disttiyaa taman wotsaade, haatsaa an tiga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha makkallanchcha keeththaas hayssafe kaalli diza leemisoza yoota; Ubbaa Haariza GODAY, « ‹Birata distte tama bolla woththa; hessafe guye izan haath gujja.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ማካላንቻ ኬስ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛ ሌሚሶዛ ዮታ፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ « ‹ቢራታ ዲስቴ ታማ ቦላ ዎ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዛን ሃ ጉጃ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ማካላንቾ አሳስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ሀ ሌምሱዋ ኦዳ። ማዳበ ድስተ ታማ ቦላ ዎዳ ሃ እያን ትጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha makallancho asaas Ubba Haariya Goday haysada yaagees gada ha leemisuwa oda. Madabe diste tama bolla wothada haathe iyan tiga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለዚህ ዐመፀኛ ቤት እንዲህ ብለህ ተምሳሌት ተናገር፤ ‘ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ብረት ድስት በእሳት ላይ ጣድ፤ ከጣድህም በኋላ ውሃ ጨምርበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ልዑል እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የመሰልኩትን ይህን ምሳሌ ዐመፀኞች ለሆኑት ሕዝቤ ንገራቸው፤ ‘ድስት በእሳት ላይ ጥደህ ውሃ አድርግበት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ከዳዕ ቤት፥ ምስላ ንገሮም፤ ከምዙይውን በሎም፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ድስቲ ሰኽትት፤ ሰኽትቶ ማይ ድማ ግበረሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነታ ኸዳዕ ቤት ምስላ ንገራ በሎምውን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድስቲ ሰኽትት፡ ሰኽትቶ ማይ ድማ ኣዕርቐሉ።