Ezekiel 24:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንቤት እስራኤል ተዛረቦም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እንሆ ንመቕደሰይ፡ ንብልጽግና ሓይልኻ፡ ትምኒት ኣዒንትኻን ነፍስኻ እትድንግጸሉን እርክስ ኣሎኹ፤ ካባኻትኩም ዝተረፉ ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ብሰይፊ ክወድቁ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በል፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ የኀ​ይ​ላ​ች​ሁን ትም​ክ​ሕት፥ የዐ​ይ​ና​ች​ሁን አም​ሮት፥ የነ​ፍ​ሳ​ች​ሁ​ንም ምኞት፥ መቅ​ደ​ሴን አረ​ክ​ሳ​ለሁ፤ ያስ​ቀ​ራ​ች​ኋ​ቸ​ውም ወን​ዶ​ችና ሴቶች ልጆ​ቻ​ችሁ በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤል ቤት ተናገር እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የኃይላችሁን ትምክሕት፥ የዓይናችሁን አምሮት፥ የነፍሳችሁን ምኞት መቅደሴን አረክሳለሁ፤ ያስቀራችኋቸውም ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁ በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ የኃይላችሁ ትምክሕት፥ የዓይናችሁ ምኞት፥ የነፍሳችሁ ናፍቆት የሆነውን መቅደሴን አረክሳለሁ፤ ትታችኋቸው የሄዳችሁ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁ በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘እስራኤልያ አሳ ሀዋዳን ያጋ፤ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ህንተ ጬቀትያ፥ ህንተ አይፍያዉ ሎእያነ ህንተ ሸምፑ አሞትያ ታ ጌሻ ጎልያ ታን ቱንሳና ሀናይ። ህንተ ጉየ አሼዳ ህንተ አቱማ ናናቱነ ህንተ ማጫ ናናቱ ማሻን ዉራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Israa'eeliyaa asaa hawaadan yaaga; Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; hintte c'eek'ettiyaa, hintte ayifiyaw lo"iyaanne hintte shemppuu amottiyaa ta Geeshsha Golliyaa taani tunissana hanay. Hintte guyye ashsheeda hintte attuma naanatuunne hintte mac'c'a naanatuu mashshaan wurana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele keeththas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte ceeqettiza wolqqa, intte ayfe shempisizasozanne intte wozinas ufays gidida Xoossa Keeththaa tayssa ta tunisana. Intte yeggi bida intte macca naytinne attuma nayti mashshan wurana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኬስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ጬቄቲዛ ዎልቃ፥ ኢንቴ ኣይፌ ሼምፒሲዛሶዛኔ ኢንቴ ዎዚናስ ኡፋይስ ጊዲዳ ጾሳ ኬ ታይሳ ታ ቱኒሳና። ኢንቴ ዬጊ ቢዳ ኢንቴ ማጫ ናይቲኔ ኣቱማ ናይቲ ማሻን ዉራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ህንተ ጬቀትያ፥ ህንተ አይፈ አሙዋነ ህንተ ሸምፖይ አሞትያ ታ ኬ ታኒ ቱንሳና ሀናይስ። ህንተ ጉየ አሽዳ ህንተ አደ ናይትነ ህንተ ማጫ ናይት ማሻን ዉራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday Isra7eele asaa haysada yaagees; “Hinte ceeqetiya, hinte ayfe amuwanne hinte shempoy amotiya ta keethaa taani tunisana hanayis. Hinte guye ashshida hinte adde naytinne hinte macca nayti mashshan wurana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የኀይላችሁን ትምክሕት፣ የዐይናችሁ ማረፊያና የልባችሁ ደስታ የሆነውን መቅደሴን አረክሳለሁ። ትታችኋቸው የሄዳችሁ ወንድና ሴት ልጆቻችሁ በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘ጌታ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን እንዲህ በላቸው አለኝ፤ የክብራችሁ ትምክሕት፥ የዐይናችሁ ተስፋና የልባችሁ ደስታ የሆነውን ቤተ መቅደሴን እንዲያረክሱ እተዋቸዋለሁ፤ በኢየሩሳሌም የቀሩት ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁ በጦርነት ይገደላሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በሎም፡ እንሆ፡ እታ ሓበን ሓይልኹም፡ እታ ተድላ ኣዒንትኹም፡ እታ ናፍቖት ነፍስኹም፡ ቤት መቕደሰይ ከርክሳ እየ። እቶም ድሕሬኹም ዝሐደግኩምዎም ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም።