Ezekiel 24:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ስም እታ መዓልቲ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ ጽሓፈልካ፡ ንጉስ ባቢሎን በታ መዓልቲ እቲኣ ኣንጻር የሩሳሌም ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! የዚህን ቀን፥ የዛሬን ቀን ስም ጻፍ፤ በዚህ ቀን የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም ይመጣልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ የዚህን ቀን፥ የዛሬን ቀን ስም ጻፍ፤ በዚህ ቀን የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም ቀረበ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ የዚህን ቀን፥ የዛሬን ቀን ስም ጻፍ፤ በዛሬዋ ቀን የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም ቀረበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀዋ ሀች ጋላሳ ማዝጎብያን ጻፋ። አያዉ ጎፐ፥ ባብሎነ ካቲ የሩሳላመ ዶዴዳዌ ሀቻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, hawaa hachchi gallassaa mazggobiyaan s'aafa. Ayaw gooppe, Baabloone kaatii Yerusaalame dooddeeddawe hachcha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Hach hanno gallassayo dumma mazgaba; Baabiloone kawoy Yerusalaame ha gallassayn dooddi oykkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃች ሃኖ ጋላሳዮ ዱማ ማዝጋባ፤ ባቢሎኔ ካዎይ ዬሩሳላሜ ሃ ጋላሳይን ዶዲ ኦይኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ሀች ጋላስ ማዝጋበን ፃፋ። ባብሎነ ካዎይ የሩሳላመ ተቅዳይ ሀች። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, hachi gallas mazgaben xaafa. Babiloone kawoy Yerusalaame teqiday hachi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ይህን ቀን፣ የዛሬውን ዕለት፣ ለይተህ መዝግብ፤ የባቢሎን ንጉሥ ኢየሩሳሌምን በዚህ ቀን ከብቧታልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! የባቢሎን ንጉሥ ኢየሩሳሌምን መክበብ የሚጀምርበት ስለ ሆነ ይህን የዛሬውን ዕለት በመዝገብ ጻፈው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ነዛ መዓልቲ እዚኣ ስም እዛ መዓልቲ እዚኣ ፀሓፍ፤ ንጉስ ባቢሎን ሎሚ መዓልቲ ናብ ኢየሩሳሌም ቀረበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ነዛ መዓልቲ እዚኣ ስም እዛ መዓልቲ እዚኣ ጽሐፍ። ንጉስ ባቢሎን ሎሚ መዓልቲ ናብ የሩሳሌም ቀረበ። |