Ezekiel 23:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኻብ ግብጺ ዝወጸ ምንዝርና እውን ኣይሐደገቶን። ኣብ ግዜ ንእስነታ ምስኣ ደቂሶም፡ ኣጥባት ድንግልናኣ ሰቢሮም፡ ዝሙቶም ድማ ኣብ ልዕሊኣ ኣፍሰሱላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግብፅም የነበረውን ዝሙቷን አልተወችም፤ በዚያም በኮረዳነቷ ጊዜ ከእርስዋ ጋር ተኝተው ነበር፤ የድንግልናዋንም ጡቶች ዳብሰው ነበር፤ ዝንየታቸውንም አፍስሰውባት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግብጽም የነበረውን ግልሙትናዋን አልተወችም፤ በዚያ በኰረዳነትዋ ጊዜ ከእርስዋ ጋር ተኝተው ነበር፥ የድንግልናዋንም ጡቶች ዳብሰው ነበር፥ ግልሙትናቸውንም አፍስሰውባት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከግብጽ ጀምሮ የነበረውን አመንዝራነቷን አልተወችም፤ በወጣትነትዋ ጊዜ ወንዶች ከእርሷ ጋር ተኝተው ነበርና፥ የድንግልናዋንም የጡቶቿ ጫፎች ዳብሰው ነበርና፥ ፍትወታቸውንም አፍስሰውባት ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ግብጼን ዶሜዳ ሻርሙጻተ ሀእካ አጋ በይኩ፤ እ ያላጋተፐ ዶሚደ፥ አቱማ አሳቱ እ ን ካኢኖነ ኢናና ሻርሙጺኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa Gibs'en doommeedda sharmus'atetsaa ha"ikka agga beyikku; I yalagatetsaappe doommiide, attuma asatuu I d'antsaa kaa'iinonne iinanna sharmus'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza Gibxen doommida laymateththa aggabeekku; heen izi yelagateththa wode attumasati izira zin7ida; izi geela7oteththa dhanththaa gorpereththida; ba amottida amoteththaa izi bolla polida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ጊብጼን ዶሚዳ ላይማቴ ኣጋቤኩ፤ ሄን ኢዚ ዬላጋቴ ዎዴ ኣቱማሳቲ ኢዚራ ዚንኢዳ፤ ኢዚ ጌላኦቴ ን ጎርፔሬዳ፤ ባ ኣሞቲዳ ኣሞቴ ኢዚ ቦላ ፖሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ግብፀን ዶምዳ ላይማተ ሀእካ አጋቡኩ፤ እ ናአተፈ ዶምድ፥ አደት እ ን ካኦሶናነ ኢራ ላይማቶሶና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya Gibxen doomida laymatetha ha77ika aggabuku; I na7atethafe doomidi, addeti I dhanthaa kaa7osonanne iira laymatoosona.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በግብፅ የጀመረችውን አመንዝራነቷን አልተወችም፤ በዚያ ወንዶች በወጣትነቷ ከእርሷ ጋር ተኙ፤ የድንግልናዋን ጡት አሻሹ፤ ፍትወታቸውን አፈሰሱባት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክብርናዋን ባጣችበት በግብጽ የጀመረችውን አመንዝራነት ቀጥላለች፤ ከልጃገረድነትዋ ጊዜ ጀምሮ ወንዶች ሁሉ እርስዋን እንደ አመንዝራ በመቊጠር ከእርስዋ ጋር ያመነዝራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ናይ እዙይ ከዓ ነቲ ምስቶም ብጓላ እንተላ ምስኣ ዝደቀሱን፥ ኣጥባት ድንግልናኣ ዳህሲሶም ዝሙቶም ዘፍሰሱላ ግብፃውያን፥ ምዝማዋ ኣይሓደገትን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስናይ እዚ ኸኣ ነቲ ምስቶም፡ ብጓላ ኸላ፡ ምስኣ ዝደቀሱን ድንግል ሕጽና ዝደርቀቑን ዝሙቶም ዝኸዐዉላን ግብጻውያን ምዝማዋ ኣይሐደገትን። |