Ezekiel 23:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ኻብ ግብጺ ዝወጸ ምንዝርና እውን ኣይሐደገቶን። ኣብ ግዜ ንእስነታ ምስኣ ደቂሶም፡ ኣጥባት ድንግልናኣ ሰቢሮም፡ ዝሙቶም ድማ ኣብ ልዕሊኣ ኣፍሰሱላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በግ​ብ​ፅም የነ​በ​ረ​ውን ዝሙ​ቷን አል​ተ​ወ​ችም፤ በዚ​ያም በኮ​ረ​ዳ​ነቷ ጊዜ ከእ​ር​ስዋ ጋር ተኝ​ተው ነበር፤ የድ​ን​ግ​ል​ና​ዋ​ንም ጡቶች ዳብ​ሰው ነበር፤ ዝን​የ​ታ​ቸ​ው​ንም አፍ​ስ​ሰ​ው​ባት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በግብጽም የነበረውን ግልሙትናዋን አልተወችም፤ በዚያ በኰረዳነትዋ ጊዜ ከእርስዋ ጋር ተኝተው ነበር፥ የድንግልናዋንም ጡቶች ዳብሰው ነበር፥ ግልሙትናቸውንም አፍስሰውባት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከግብጽ ጀምሮ የነበረውን አመንዝራነቷን አልተወችም፤ በወጣትነትዋ ጊዜ ወንዶች ከእርሷ ጋር ተኝተው ነበርና፥ የድንግልናዋንም የጡቶቿ ጫፎች ዳብሰው ነበርና፥ ፍትወታቸውንም አፍስሰውባት ነበርና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ግብጼን ዶሜዳ ሻርሙጻተ ሀእካ አጋ በይኩ፤ እ ያላጋተፐ ዶሚደ፥ አቱማ አሳቱ እ ን ካኢኖነ ኢናና ሻርሙጺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa Gibs'en doommeedda sharmus'atetsaa ha"ikka agga beyikku; I yalagatetsaappe doommiide, attuma asatuu I d'antsaa kaa'iinonne iinanna sharmus'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza Gibxen doommida laymateththa aggabeekku; heen izi yelagateththa wode attumasati izira zin7ida; izi geela7oteththa dhanththaa gorpereththida; ba amottida amoteththaa izi bolla polida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ጊብጼን ዶሚዳ ላይማቴ ኣጋቤኩ፤ ሄን ኢዚ ዬላጋቴ ዎዴ ኣቱማሳቲ ኢዚራ ዚንኢዳ፤ ኢዚ ጌላኦቴ ን ጎርፔሬዳ፤ ባ ኣሞቲዳ ኣሞቴ ኢዚ ቦላ ፖሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ግብፀን ዶምዳ ላይማተ ሀእካ አጋቡኩ፤ እ ናአተፈ ዶምድ፥ አደት እ ን ካኦሶናነ ኢራ ላይማቶሶና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya Gibxen doomida laymatetha ha77ika aggabuku; I na7atethafe doomidi, addeti I dhanthaa kaa7osonanne iira laymatoosona.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግብፅ የጀመረችውን አመንዝራነቷን አልተወችም፤ በዚያ ወንዶች በወጣትነቷ ከእርሷ ጋር ተኙ፤ የድንግልናዋን ጡት አሻሹ፤ ፍትወታቸውን አፈሰሱባት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ክብርናዋን ባጣችበት በግብጽ የጀመረችውን አመንዝራነት ቀጥላለች፤ ከልጃገረድነትዋ ጊዜ ጀምሮ ወንዶች ሁሉ እርስዋን እንደ አመንዝራ በመቊጠር ከእርስዋ ጋር ያመነዝራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ናይ እዙይ ከዓ ነቲ ምስቶም ብጓላ እንተላ ምስኣ ዝደቀሱን፥ ኣጥባት ድንግልናኣ ዳህሲሶም ዝሙቶም ዘፍሰሱላ ግብፃውያን፥ ምዝማዋ ኣይሓደገትን።
Amharic Tigrinya 2011 ምስናይ እዚ ኸኣ ነቲ ምስቶም፡ ብጓላ ኸላ፡ ምስኣ ዝደቀሱን ድንግል ሕጽና ዝደርቀቑን ዝሙቶም ዝኸዐዉላን ግብጻውያን ምዝማዋ ኣይሐደገትን።