Ezekiel 23:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተጸናንዐ ድምጺ ህዝቢ ድማ ምስኣ ኰነ፣ ኣብ ኣእዳዎም ኣምባር ኣብ ርእሶም ድማ ጽቡቕ ኣኽሊል ዝለበሱ ሳባውያን ካብ በረኻ መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የበገናውን አውታር ድምፅ ይቃኛሉ፤ ከብዙ ሰዎችም ጉባኤ ጋር ሰካራሞቹ ከምድረ በዳ መጡ፤ በእጃቸው አንባር፥ በራሳቸውም የተዋበ አክሊል አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የደስተኞችም ድምፅ በእርስዋ ዘንድ ነበረ፤ ከብዙም ሰዎች ጉባኤ ጋር ሰካራሞቹ ከምድረ በዳ መጡ፤ በእጃቸው አንበር በራሳቸውም የተዋበ አክሊል አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የደስተኞችም ድምፅ በእርሷ ዘንድ ነበረ፥ ከብዙም ሰዎች ጉባኤ ጋር ሰካራሞቹ ከምድረበዳ መጡ፥ በእጃቸው አንበር በራሳቸውም የተዋበ አክሊል አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህርግ ባይና አሳ ኮሻይ ህንተ ማታን ስሰቴ፤ ማቴዳዋንቱካ ማራይ ባይና አሳና ባዙዋፐ ዬድኖ። ህንተ ኩሽያን ሳጋየቱዋ ዎድኖ፤ ቃይ ሎእያ ካላቻቱዋካ ህንተ ሁጲያን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hirggi bayinna asaa kooshshay hintte matan sisettee; matsotteeddawanttukka maaray bayinna asaana bazzuwaappe yeeddino. Hintte kushiyan sagaayetuwaa wotseeddino; k'ay lo"iyaa kallachchatuwaakka hintte huup'iyaan wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kaa7iza asata kachchi izi yuushon dees; shiro medhdhiza asatara bazzofe yida maththottizayti deettes; maccassay bollanne izi michchey bolla sagayo, istta hu7enkka kayshiza kallachcha woththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካኢዛ ኣሳታ ካቺ ኢዚ ዩሾን ዴስ፤ ሺሮ ሜዛ ኣሳታራ ባዞፌ ዪዳ ማቲዛይቲ ዴቴስ፤ ማጫሳይ ቦላኔ ኢዚ ሚቼይ ቦላ ሳጋዮ፥ ኢስታ ሁኤንካ ካይሺዛ ካላቻ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡፋይትያ አሳ ኮይሰ ህንተ ማታን ስኤቴስ። ማትዳ አሳይ መላ ቢታ ይዶሶና። ህንተ ኩሸን ሳጋዮ ዎዶሶና፤ ሎኦ ካላቻታ ህንተ ሁጰን ጎፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ufaytiya asaa koysethi hinte matan si7etees. Mathotida asay mela biitta yidosona. Hinte kushen sagaayo wothidosona; lo77o kallachata hinte huuphen goxidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሚፈነጥዙ ሰዎች ድምፅ በዙሪያዋ ነበር፤ ከሚያውኩ ሰዎች ጋር ከበረሓ የመጡ ሰካራሞች ነበሩ፤ በሴትየዋና በእኅቷም ላይ አንባር፣ በራሳቸውም ላይ የተዋበ አክሊል አደረጉላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የብዙ ሁከተኞች ድምፅ በአካባቢአቸው ነበር፤ ከእነርሱም ጋር ከበረሓ የመጡ ሰካራሞች ነበሩ፤ ሰካራሞቹም በሴቶቹ ክንዶች ላይ አምባር፥ በራሶቻቸውም ላይ የተዋቡ አክሊሎችን አደረጉላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኣ ድምፂ ሕጉሳት ሰባት ነበረ፤ ምስ ብዙሕ ህዝቢ ድማ፥ ሰካራማት ካብ ምድረ በዳ መፁ፤ ንሳቶም ከዓ ኣምባር ኣብ ኣእዳወን፥ ዕፁብ ዘውዲውን ኣብ ኣራእሰን ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኣ ድምጺ ሕጉሳት ሰብ ነበረ። ናብቲ ብዙሕ ህዝቢ ድማ ሰብ ሳባ ኻብ በረኻ ኣምጽኡ። ንሳቶም ከኣ ኣምበር ኣብ ኣእዳወን፡ እጹብ ዘውዲውን ኣብ ኣርእስተን ገበሩ። |