Ezekiel 23:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንዓይ ረሲዕካኒ፡ ብድሕሪ ሕቖኻውን ስለ ዝደርበኻኒ፡ ሕፍረትካን ዝሙትካን ተጸው። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ዘንግተሽኛልና፥ ወደ ኋላሽም ጥለሽኛልና አንቺ ደግሞ ሴሰኝነትሽንና ኀጢአትሽን ተሸከሚ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ዘንግተሽኛልና፥ ወደ ኋላሽም ጥለሽኛልና አንቺ ደግሞ ሴሰኝነትሽንና ግልሙትናሽን ተሸከሚ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ስለረሳሽኝ፥ ወደ ኋላሽም ስለጣልሽኝ፥ አንቺ ደግሞ ሴሰኝነትሽንና ግልሙትናሽን ተሸከሚ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን ታና ዶጌዳ ድራዉነ ታዉ ዞክያ ዛሬዳ ድራዉ፥ ኔን ነ አሙዋነ ነ ሻርሙጹዋ ጋትያ አካና’ ያጌ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Neeni taana dogeedda dirawunne taw zokkiyaa zaareedda diraw, neeni ne amuwaanne ne sharmus'uwaa gatiyaa akkana› yaagee» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Neni tana dogida gishshassinne taas zokko zaarida gishshas neni ne laymateththaanne ziita gate tookkana› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኔኒ ታና ዶጊዳ ጊሻሲኔ ታስ ዞኮ ዛሪዳ ጊሻስ ኔኒ ኔ ላይማቴኔ ዚታ ጋቴ ቶካና› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኔኒ ታና ዶግዳ ግሾ፥ ታዉ ዞኮ ዛርዳ ግሾነ ነ ላይማተ አሙዋስ ጋተ ኤካና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Neeni tana dogida gisho, taw zoko zaarida gishonne ne laymatetha amuwas gate ekana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ረስተሽኛል፤ ወደ ኋላም ገሸሽ አድርገሽኛልና የብልግናሽንና የሴሰኝነትሽን ውጤት ትሸከሚአለሽ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁንም ልዑል እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ “ስለ ረሳሽኝና ጀርባሽን ስላዞርሽብኝ፥ ስለ ሴሰኛነትሽና ስለ አመንዝራነትሽም መከራ ትቀበዪአለሽ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንስኺ ረሲዕኽኒ ብድሕሪ ዝባንኪ ድማ ደርቢኽኒ ኢኺ እሞ፥ ንስኺውን ርኽሰትክን ምንዝርናኽን ፁሪ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኺ ረሲዕክኒ፡ ብድሕሪ ዝባንኪ ድማ ደርቢኽኒ ኢኺ እሞ፡ ንስኺውን ርክሰትክን ምንዝርናኽን ጹሪ። |