Ezekiel 23:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ከኣ ብጽልኢ ኪገጥሙኻ፡ ንዅሉ ጻዕሪኻ ድማ ኪወስዱኻ፡ ዕርቃንካን ተቓሊዖምን ኪገድፉኻ እዮም። ሕፍረት ዝሙትኩም ድማ ክረአ እዩ፣ ሕፍረትኩም ከምኡውን ምንዝርናኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም በጥል ያደ​ር​ጉ​ብ​ሻል፤ የደ​ከ​ም​ሽ​በ​ት​ንም ሁሉ ይወ​ስ​ዳሉ፤ ዕራ​ቁ​ት​ሽ​ንና ዕር​ቃ​ን​ሽን አድ​ር​ገ​ውም ይተ​ዉ​ሻል፤ የግ​ል​ሙ​ት​ና​ሽ​ንም ነውር፥ ሴሰ​ኝ​ነ​ት​ሽ​ንና ግል​ሙ​ት​ና​ሽ​ንም ሁሉ ይገ​ል​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም በጥል ያደርጉብሻል፥ የደከምሽበትንም ሁሉ ይወስዳሉ፥ ዕራቁትሽንና ዕርቃንሽን አድርገውም ይተዉሻል፤ የግልሙትናሽም ነውር፥ ሴሰኝነትሽና ግልሙትናሽም ሁሉ ይገለጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም በጥል ይቀርቡሻል፥ የድካምሽን ፍሬ ሁሉ ይወስዳሉ፥ ዕራቁትሽንና ዕርቃንሽን አድርገውም ይተዉሻል፥ የዝሙትሽ ዕራቁትነት፥ ሴሰኝነትሽና ግልሙትናሽ ይገለጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኔና እጻናነ ኔን ዳቡራደ ደሜዳዋ ቦንቂ ድጊደ፥ ኔና ካሎ ጺራ አሻና። ነ ሻርሙጻተ ፖኩ ቆንጫናዳን ኦና። ነ ዚታይነ ነ ሻርሙጻተ አሙ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu neena is's'ananne neeni daaburaade demmeeddawaa bonk'k'i diggiide, neena kallo s'iira ashshana. Ne sharmus'atetsaa pokkuu k'onc'c'anaadan ootsana. Ne ziitaynne ne sharmus'atetsaa amuu,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika nena ixxishe neekko shiiqana; ne daaburdayssa ubbaa neeppe istti bonqqana; ne aayey uloppe kezida mala kallo ashshana. Yeellachchiza ne ziita amoy qonccana; ne laymateththaynne zaway baynda tunateththay hayssa ne bolla ehides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኔና ኢጺሼ ኔኮ ሺቃና፤ ኔ ዳቡርዳይሳ ኡባ ኔፔ ኢስቲ ቦንቃና፤ ኔ ኣዬይ ኡሎፔ ኬዚዳ ማላ ካሎ ኣሻና። ዬላቺዛ ኔ ዚታ ኣሞይ ቆንጫና፤ ኔ ላይማቴይኔ ዛዋይ ባይንዳ ቱናቴይ ሃይሳ ኔ ቦላ ኤሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ነና እፃና፤ ነ ዳቡራዳ ደምዳባ ኡባ ቦንቅድ፥ ነና ፅረ ካሎ አሻና። ነ ላይማተ አሞይ ቆንጫናዳ ኦና። ነ ላይማተ አሞይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti nena ixana; ne daaburada demmidaba ubba bonqidi, nena xire kallo ashshana. Ne laymatetha amoy qoncanaada oothana. Ne laymatetha amoy,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም በጥላቻ ይቀርቡሻል፤ የለፋሽበትንም ሁሉ ይቀሙሻል፤ ከማሕፀን እንደ ወጣሽ ዕርቃንሽን ያስቀሩሻል፤ የሴሰኝነትሽ ኀፍረት ይገለጣል። ብልግናሽና ገደብ የለሽ ርኩሰትሽ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንቺን ከመጥላታቸው የተነሣ የደከምሽበትን ሁሉ ይወስዱብሻል፤ እርቃንሽንም አስቀርተው እንደ አመንዝራ ሴት ኀፍረተ ሥጋሽ እንዲጋለጥ ያደርጋሉ፤ የተቃጠለ ፍትወትሽና ዘማዊነትሽ፥ ይህ ሁሉ እንዲደርስብሽ አድርጎአል፤ ለሕዝቦች ሁሉ የፍትወት መጠቀሚያ ዘማዊት ሆነሽ በጣዖቶቻቸው ራስሽን አረከስሽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብፅልኢ ኽካየዱኺ፥ ኵሉ ፃማ ድኻምኪ ኽወስዱልኪ፥ ዕርቕትን ንበይንኽን ገይሮም ክሓድጉኺ እዮም፤ ናይ ምንዝርናኺ ዕርቃን ርኽሰትክን ምንዝርናኽን ክግለፅ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብጽልኢ ኺካየዱኺ፡ ኲሉ ጻማ ድኻምኪ ኺወስዱልኪ፡ ዕርቕትን ንውልቅክን ገይሮም ኪሐድጉኺ እዮም። ናይ ምንዝርናኺ ዕርቃን ርኽሰትክን ምንዝርናኽን ኪግለጽ እዩ።