Ezekiel 23:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ኢድ እቶም እትጸልእዎም፡ ኣብ ኢድ እቶም ኣእምሮኻ ካብኦም ዝረሓቐ እህበኩም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ በጠ​ላ​ሻ​ቸው እጅ፥ ነፍ​ስ​ሽም በተ​ለ​የ​ቻ​ቸው እጅ አሳ​ልፌ እሰ​ጥ​ሻ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ በጠላሻቸው እጅ፥ ነፍስሽ በተለየቻቸው እጅ አሳልፌ እሰጥሻለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ በጠላሻቸው እጅ፥ ነፍስሽም በተለየቻቸው እጅ አሳልፌ እሰጥሻለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኔና ኔን እጽያዋንቶ፥ ኔን ሸነታደ፥ ኡንቱንቱፐ ዎራ ስሜዳዋንቶ አደ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani neena neeni is's'iyaawanttoo, neeni shenetaade, unttunttuppe wora simmeeddawanttoo aatsaade immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Neni harasettada isttafe sher7i gidaytassinne ne ixxizaytas ta nena aaththada immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኔኒ ሃራሴታዳ ኢስታፌ ሼርኢ ጊዳይታሲኔ ኔ ኢጺዛይታስ ታ ኔና ኣዳ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታኒ ነና ነ እፀይሳታ፥ ነ ሻተታዳ አግዳይሳታስ አዳ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Taani nena ne ixeyisata, ne shaatettada aggidaysatas aathada immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ እነሆ ተጸይፈሻቸው ከእነርሱ ዘወር ላልሽው ለጠላሻቸው አሳልፌ እሰጥሻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ “በጥላቻ ለምትጸየፊያቸው ሕዝቦች አሳልፌ እሰጥሻለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ኣነ ናብ ኢድ እቶም እትፀልእዮም ናብ ኢድ እቶም ነፍስኺ ኻብኣቶም ዘግለሰት ክውፍየኪ እየ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣነ ናብ ኢድ እቶም እትጸልእዮም፡ ናብ ኢድ እቶም ነፍስኺ ኻብኦም ዘግለሰት ክውፍየኪ እየ እሞ፡