Ezekiel 23:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኦሆሊባ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፤ እንሆ፡ ነቶም ኣእምሮኻ ዝረሓቐሎም ፍቑራትካ ኣንጻርካ ከልዕሎም፡ ካብ ኵሉ ሸነኽ ድማ ኣንጻርካ ኸምጽኦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ሐሊባ ሆይ! ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ነፍስሽ ከእነርሱ የተለየች ወዳጆችሽን አስነሣብሻለሁ፤ በዙሪያሽም በአንቺ ላይ አመጣቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ ኦሖሊባ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ነፍስሽ ከእነርሱ የተለየች ውሽሞችሽን አስነሣብሻለሁ፥ በዙሪያሽም በአንቺ ላይ አመጣቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ኦሆሊባ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ነፍስሽ ከእነርሱ የተለየቻቸው ወዳጆችሽን አስነሣብሻለሁ፥ እነርሱንም ከየአቅጣጫው በአንቺ ላይ አመጣቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ኦሆልቤ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ነ ላገቱዋ፥ ሄ ኔን ሸነታደ ዎራ ስሜዳዋንታ ነ ቦላ ደንና፤ ታን ኡንቱንታ ነ ቦላ ኡባ ሳና አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, Ohoolibee, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani ne laggetsatuwaa, he neeni shenetaade wora simmeeddawantta ne bolla dentsana; taani unttuntta ne bolla ubba saanna ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hanne Oholibee! Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ne ixxada isttafe sher7i gida ne laggeththota ta ne bolla denththana; isttaka ubbaa baggafe ta ne bolla ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኔ ኦሆሊቤ! ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኔ ኢጻዳ ኢስታፌ ሼርኢ ጊዳ ኔ ላጌታ ታ ኔ ቦላ ዴንና፤ ኢስታካ ኡባ ባጋፌ ታ ኔ ቦላ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኦሆልበ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታኒ ነ ላገታ፥ ነ ሻተታ አግዳይሳታ ነ ቦላ ደንና፤ ታ ኤንታ ነ ቦላ ኡባ በሳራ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ohoolibe, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Taani ne laggethota, ne shaatetta aggidaysata ne bolla denthana; ta enta ne bolla ubba bessara ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ፣ ኦሖሊባ ሆይ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ጠልተሻቸው ከእነርሱ ዘወር ያልሽውን ውሽሞችሽን በአንቺ ላይ አስነሣለሁ፤ እነርሱንም ከየአቅጣጫው አመጣብሻለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁንም ኦሆሊባ ሆይ! እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምልሽ ይህ ነው፤ እነዚያን ወዳጆችሽን ተጸይፈሻቸዋል፤ ነገር ግን እነርሱ በአንቺ እንዲነሡ አደርጋለሁ፤ እንዲከቡሽም ወደዚህ አመጣቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “ኣቲ ኦሆሊባ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እንሆ ኣነ ነቶም ነፍስኺ ኻብኣቶም ዘግለሰት ፈተውትኺ፥ ከተስአልኪ እየ፤ ክፃረሩኺ ኸዓ ኻብ ኵሉ ወገን ከምፅኦም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ፡ ኣቲ ኦሆሊባ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ነቶም ነፍስኺ ኻባታቶም ዘግለሰት ፈተውትኺ ኸተንስኣልኪ እየ። ኪጻረሩኺ ኸኣ ኻብ ኲሉ ወገን ከምጽኦም እየ። |