Ezekiel 23:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ስጋኦም ከም ስጋ ኣእዱግ ዚመስል፡ ዋሕዚኦም ከኣ ከም ዋሕዚ ኣፍራስ ዚመስል ፍቑራቶም ሃረር በለት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አካላቸውም እንደ አህዮች አካል፤ ዘራቸውም እንደ ፈረሶች ዘር የሆነውን እነዚያን የከለዳውያን ልጆች በፍቅር ተከተልሻቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሥጋቸውም እንደ አህዮች ሥጋ ዘራቸውም እንደ ፈረሶች ዘር የሆነውን እነዚያን ምልምሎች በፍቅር ተከተለቻቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሥጋቸው እንደ አህዮች ሥጋ፥ ዘራቸውም እንደ ፈረሶች ዘር የሆነውን እነዚያን ምልምሎች በፍትወት ተከተለቻቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አቱማተይ ሀርያዋ ማላ፥ ኡንቱንቱፐ ከስያ ዘረይካ ፓራዋ ማላ ግዴዳ ባረ ላገቱዋ አሙዋን ካላዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu attumatetsay hariyaawaa mala, unttunttuppe kesiyaa zeretsaykka paraawaa mala gideedda bare laggetsatuwaa amuwaan kaalaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta attumateththay hareyssa mala, isttafe keziza zereththay wodalla parayssa mala gidida ba laggeththotara laymatanaas amottadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣቱማቴይ ሃሬይሳ ማላ፥ ኢስታፌ ኬዚዛ ዜሬይ ዎዳላ ፓራይሳ ማላ ጊዲዳ ባ ላጌታራ ላይማታናስ ኣሞታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ አቱንይ ሀረይሳ መላ፥ ኤንታ ኮቻይ ፓራይሳ መላ ግድዳ ባ ላገታ ካላዳ ባሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta atunthay hareysa mela, enta kochay paraysa mela gidida ba laggethota kaallada basu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያም አባለዘራቸው እንደ አህያ፣ የዘር ፍሰታቸውም እንደ ድንጕላ ፈረስ ዘር ፍሰት ከሆነ ውሽሞቿ ጋር አመነዘረች፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብልቶቻቸው እንደ አህያ፥ ዘራቸውም እንደ አለሌ ፈረስ ሆኖ በፍትወት በሚቃጠሉ ወንዶች ተማረከች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ናይ ኣድጊ ስጋ ዝስጋኦም፥ ከም ዘርኢ ኣፍራስ ዝዘርኦም ብኣኣቶም ብፍትወት ነደደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስቶም ዘመውቲ፡ ስጋኦም ከም ናይ ኣድጊ ስጋ፡ ዘርኦም ከም ዘርኢ ኣፍራስ ዝዀነ ኸኣ፡ ብፍትወት ነደደት። |