Ezekiel 23:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባቢሎናውያን ድማ ኣብ ዓራት ፍቕሪ ሒዞም ናብኣ መጹ፣ ብዝሙቶም ከኣ ኣርከስዋ፣ ምሳታቶም ከኣ ረከሰት፣ ሓሳባውን ካባታቶም ረሓቐት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባቢሎንም ልጆች ወደ እርስዋ መጥተው በመኝታዋ ከእርስዋ ጋር ተኙ፤ በዝሙታቸውም አረከሱአት፤ እርስዋም ከእነርሱ ጋር ረከሰች፤ ነፍስዋም ከእነርሱ ተለየች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባቢሎንም ሰዎች ወደ እርስዋ ፍቅር ወዳለበት መኝታ መጡ በግልሙትናቸውም አረከሱአት፤ እርስዋም ከእነርሱ ጋር ረከሰች ነፍስዋም ከእነርሱ ተለየች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባቢሎንም ልጆች ወደ እርሷ፥ ወደ ፍቅር አልጋ ገቡ፥ በዝሙታቸውም አረከሱአት፤ እርሷም በእነርሱ ረከሰች ነፍስዋም ከእነርሱ ተለየች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ባብሎነቱ ኢኮ ዪደ፥ ኢናና ሻርሙጺደ፥ እዞ ቱንሴድኖ። ቱኔዳዋፐ ጉይያን፥ እዛ ኡንቱንታካ ሸነታደ፥ ዎራ ስማዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Baabloonetuu iikko yiide, iinanna sharmus'iide, izo tunisseeddino. Tuneeddawaappe guyyiyaan, iza unttunttakka shenetaade, wora simmaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloonetikka izikko yiidi izi hiixaakko gelida; bantta ziita amon izo tunisida; iza isttan tunidaappe guye iza istta ixxada isttafe haraso sher7i gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔቲካ ኢዚኮ ዪዲ ኢዚ ሂጻኮ ጌሊዳ፤ ባንታ ዚታ ኣሞን ኢዞ ቱኒሲዳ፤ ኢዛ ኢስታን ቱኒዳፔ ጉዬ ኢዛ ኢስታ ኢጻዳ ኢስታፌ ሃራሶ ሼርኢ ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነት ኢኮ ይድ፥ ኢራ ላይማትድ እዮ ቱንስዶሶና። ኤንቲ እዮ ዳሮ ቱንስዳፐ ጉየ፥ እያ ኤንታ ሻተታሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babilooneti iiko yidi, iira laymatidi iyo tunisidosona. Enti iyo daro tunisidaape guye, iya enta shaatetasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባቢሎናውያንም መጥተው ወደ ፍቅር መኝታዋ ገቡ፤ በፍትወታቸውም አረከሷት፤ እርሷም በእነርሱ ከረከሰች በኋላ ጠልታቸው ከእነርሱ ዘወር አለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባቢሎናውያንም ከእርስዋ ጋር ለማመንዘር መጡ፤ ብዙ ጊዜ ስላረከሱአት በመጨረሻ ሁሉንም በመጸየፍ ጠላቻቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ባቢሎን ከዓ ናብኣ መፂኦም ምስኣ ብፍትወት ደቀሱ፤ ብምንዝርናኦም ድማ ኣርከስዋ፤ ብኣኣቶም ምስ ረኸሰት፥ ነፍሳ ኻብኣቶም ኣግለሰት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ባቢሎን ከኣ ናብኣ መጺኦም ምስኣ ብፍትወት ደቀሱ፡ ብምንዝርናኦም ድማ ኣርከስዋ። ብኣታቶም ምስ ረኸሰት፡ ነፍሳ ኻብኦም ኣግለሰት። |