Ezekiel 23:15 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሕቝፎም ብቐጥታ ተኣሲሮም፡ ብዙሓት ኣብ ርእሶም እተቐብአ ክዳውንቲ ተኸዲኖም፡ ኵሎም መሳፍንቲ ንባቢሎናውያን ኣብታ እተወልዱላ ሃገር ከለዳ ኪሕልዉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጥ​ቍር ቀለም የተ​ሣሉ የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ንን መልክ አየሁ፤ በወ​ገ​ባ​ቸው ዝናር የታ​ጠቁ ናቸው፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ላይ ጥልፍ ሰበን የጠ​መ​ጠሙ ናቸው፤ ፊታ​ቸ​ውም ሦስት ወገን ነው፤ ሁሉም በት​ው​ልድ ሀገ​ራ​ቸው የሚ​ኖሩ የባ​ቢ​ሎን ሰዎ​ችን ከለ​ዳ​ው​ያ​ንን ይመ​ስ​ላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በወገባቸው ዝናር የታጠቁ ራሳቸውንም በቀለማዊ መጠምጠሚያ የጠመጠሙ ነበሩ፤ ሁሉም ከተወለዱባት አገር የሆኑትን የከለዳውያንን ልጆች መስለው መሳፍንትን ይመስሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በወገባቸው ዝናር የታጠቁ፥ በራሳቸውም ላይ መጠምጠሚያ ያንጠለጠሉ፥ ሁሉም የተወለዱባት አገር የከለዳ የሆነች የባቢሎን ልጆች የሆኑትን ባለሥልጣኖችን ይመስሉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ጼሳን ዝናርያ ዳንጬዳዋንታነ ባረንቱ ሁጲያንካ ሎእያ ጫርቂያ ጻጼዳዋንታ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ካላዳዋናቱዋ ቢታፐ ዬዳ ባብሎነ ካፖቱዋ ማላቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu s'eessan zinnaariyaa danc'c'eeddawanttanne barenttu huup'iyankka lo"iyaa c'ark'k'iyaa s'aas'eeddawantta. Unttunttu ubbaykka Kaladaawanatuwaa biittaappe yeedda Baabloone kaappotuwaa malatiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika bantta xeessan qabatto danccidaytanne bantta hu7e bolla quraace xaaxidayta. Istti ubbayka Kaladaaweppe yida Baabiloone dere daannata misateettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ባንታ ጼሳን ቃባቶ ዳንጪዳይታኔ ባንታ ሁኤ ቦላ ቁራጬ ጻጺዳይታ። ኢስቲ ኡባይካ ካላዳዌፔ ዪዳ ባቢሎኔ ዴሬ ዳናታ ሚሳቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ፄሳን ዝናረ ዳንጭዶሶና፤ ባንታ ሁጵያን ሎኦ ጫርቀ ፃፅዶሶና። ኤንቲ ኡባይ ካልዳወ ቢታፈ ይዳ ካልዳወታ ሀላቃታ ዳኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta xeessan zinnaare dancidosona; banta huuphiyan lo77o carqe xaaxidosona. Enti ubbay Kaldaawe biittafe yida Kaldaaweta halaqata daanosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ወገባቸውን በቀበቶ የታጠቁና በራሳቸው ላይ ተንጠልጣይ ያለው ጥምጥም የጠመጠሙ ነበሩ፤ ሁሉም የከለዳውያን ተወላጆችና የባቢሎን ሠረገላ አዛዦች ይመስሉ ነበር።
Amharic Tigrinya 2011 ቅናት ኣብ ሕቚኦም ተዐጢቖም፡ ገፊሕ መጠምጠምያ ኸኣ ኣብ ርእሶም፡ ኲላቶም መኳንንቲ፡ ኣብታ እተወልዱላ ሃገር ከለዳውያን ምስሊ ደቂ ባቢሎን ዚመስሉ ረኣየት።