Ezekiel 23:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሶራውያን፡ ንጐረባብታ፡ ንሰባትን ኣመሓደርትን ጽቡቕ ኣከዳድና ዝለበሱ፡ ኣብ ኣፍራስ ዝጋልቡ ፈረሰኛታት፡ ኵሎም ተፈተውቲ መንእሰያት ትፈትዎም ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ቀ​ር​ቡ​አ​ትን መሳ​ፍ​ን​ቱ​ንና መኳ​ን​ን​ቱን ጌጠኛ ልብስ የለ​በ​ሱ​ትን፥ በፈ​ረ​ሶች ላይ የሚ​ቀ​መ​ጡ​ትን ፈረ​ሰ​ኞች፥ ሁሉ​ንም መልከ መል​ካ​ሞ​ችን ጐበ​ዛ​ዝት አሦ​ራ​ው​ያ​ንን በፍ​ቅር ተከ​ተ​ለ​ቻ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቆችንና ሹማምቶችን ጎረቤቶችዋን ጌጠኛ ልብስ የለበሱትን በፈረሶች ላይ የሚቀመጡትን ፈረሰኞች፥ ሁሉም መልከ መልካሞችን ጐበዛዝት አሦራውያንን በፍቅር ተከተለቻቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሦራውያንን፥ ገዢዎችና ባለ ሥልጣኖች፥ ጌጠኛ ልብስ የለበሱ ጦረኞች፥ በፈረሶችን የሚጋልቡ ፈረሰኞች፥ ሁሉም መልከ መልካም ወጣቶችን በፍትወት ተከተለቻቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካ ቃይ አሶረ ቢታ ሞድያዋንታ፥ ኦላ ጋዳዋቱዋ፥ ሎኦ ማዩዋ ማዬዳ ኦላንቻቱዋነ ፓራ ቶግያ ፓራ አሳቱዋ፥ ኡባቱካ አሞይያ፥ ያላጋ አሳቱዋ ምንሳደ ሲቃዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akka k'ay Asoore biittaa mooddiyaawantta, olaa gadaawatuwaa, lo"o mayuwaa mayyeedda olanchchatuwaanne paraa toggiyaa paraa asatuwaa, ubbatuukka amoyiyaa, yalaga asatuwaa minisaade siik'aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka haarizaytaranne azazizaytara, seelo may7o may7ida olanchchatara, pilata toganchchataranne mala lo7o gidida Asoore naateththatara laymatanaas amotta kaalladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ሃሪዛይታራኔ ኣዛዚዛይታራ፥ ሴሎ ማይኦ ማይኢዳ ኦላንቻታራ፥ ፒላታ ቶጋንቻታራኔ ማላ ሎኦ ጊዲዳ ኣሶሬ ናቴታራ ላይማታናስ ኣሞታ ካላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያካ አሶረ ሃረይሳት፥ ቶራ ሞጮናታ፥ ሎኦ ማኦ ማእዳ ኦላንቾታነ ፓራ ቶግያ አሳታ፥ ናአተነ ማላ ሎኦ አሳታ ምንዳ ሲቃሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyaka Asoore haareysati, toora moconata, lo77o ma7o ma7ida olanchotanne para toggiya asata, na7atethinne mala lo77o asata minthada siiqasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም ገዦችና አዛዦች፣ ጌጠኛ ልብስ የለበሱ ጦረኞች፣ ፈጣን ፈረሰኞችና፣ ሁሉም መልከ ቀና ከሆኑት አሦራውያን ጐበዛዝት ጋር አመነዘረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም በበኩልዋ ታላላቅ የአሦራውያን መሳፍንትንና የጦር መኰንኖችን፥ ደማቅ ልብስ የሚለብሱ ወታደሮችንና መልከቀና የሆኑ ወጣትነት ያላቸውን ፈረሰኞች በማፍቀር በፍትወት የተቃጠለች ሆነች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስቶም ጐረባብታ ደቂ ኣሶር ኣሕሉቕን ሹመኛታትን፥ ዘሐብን ክዳውንቲ እተኸደኑ፥ ኣብ ኣፍራስ እተቐመጡ ፈረሰኛታት ኵሎም መልክዐኛታት ኣጓብዝ ብፍትወት ነደደት።
Amharic Tigrinya 2011 ምስቶም ጐረባብታ ደቂ ኣሶር፡ መሳፍንትን መኳንንትን፡ ዜሐብን ክዳውንቲ እተኸድኑ፡ ኣብ ኣፍራስ እተቐመጡ ፈረሰኛታት፡ ኲሎም መልክዔኛታት ኣባጽሕ፡ ብፍትወት ነደደት።