Ezekiel 23:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሶራውያን፡ ንጐረባብታ፡ ንሰባትን ኣመሓደርትን ጽቡቕ ኣከዳድና ዝለበሱ፡ ኣብ ኣፍራስ ዝጋልቡ ፈረሰኛታት፡ ኵሎም ተፈተውቲ መንእሰያት ትፈትዎም ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቀርቡአትን መሳፍንቱንና መኳንንቱን ጌጠኛ ልብስ የለበሱትን፥ በፈረሶች ላይ የሚቀመጡትን ፈረሰኞች፥ ሁሉንም መልከ መልካሞችን ጐበዛዝት አሦራውያንን በፍቅር ተከተለቻቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቆችንና ሹማምቶችን ጎረቤቶችዋን ጌጠኛ ልብስ የለበሱትን በፈረሶች ላይ የሚቀመጡትን ፈረሰኞች፥ ሁሉም መልከ መልካሞችን ጐበዛዝት አሦራውያንን በፍቅር ተከተለቻቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሦራውያንን፥ ገዢዎችና ባለ ሥልጣኖች፥ ጌጠኛ ልብስ የለበሱ ጦረኞች፥ በፈረሶችን የሚጋልቡ ፈረሰኞች፥ ሁሉም መልከ መልካም ወጣቶችን በፍትወት ተከተለቻቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካ ቃይ አሶረ ቢታ ሞድያዋንታ፥ ኦላ ጋዳዋቱዋ፥ ሎኦ ማዩዋ ማዬዳ ኦላንቻቱዋነ ፓራ ቶግያ ፓራ አሳቱዋ፥ ኡባቱካ አሞይያ፥ ያላጋ አሳቱዋ ምንሳደ ሲቃዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akka k'ay Asoore biittaa mooddiyaawantta, olaa gadaawatuwaa, lo"o mayuwaa mayyeedda olanchchatuwaanne paraa toggiyaa paraa asatuwaa, ubbatuukka amoyiyaa, yalaga asatuwaa minisaade siik'aaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka haarizaytaranne azazizaytara, seelo may7o may7ida olanchchatara, pilata toganchchataranne mala lo7o gidida Asoore naateththatara laymatanaas amotta kaalladus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ሃሪዛይታራኔ ኣዛዚዛይታራ፥ ሴሎ ማይኦ ማይኢዳ ኦላንቻታራ፥ ፒላታ ቶጋንቻታራኔ ማላ ሎኦ ጊዲዳ ኣሶሬ ናቴታራ ላይማታናስ ኣሞታ ካላዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያካ አሶረ ሃረይሳት፥ ቶራ ሞጮናታ፥ ሎኦ ማኦ ማእዳ ኦላንቾታነ ፓራ ቶግያ አሳታ፥ ናአተነ ማላ ሎኦ አሳታ ምንዳ ሲቃሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaka Asoore haareysati, toora moconata, lo77o ma7o ma7ida olanchotanne para toggiya asata, na7atethinne mala lo77o asata minthada siiqasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ገዦችና አዛዦች፣ ጌጠኛ ልብስ የለበሱ ጦረኞች፣ ፈጣን ፈረሰኞችና፣ ሁሉም መልከ ቀና ከሆኑት አሦራውያን ጐበዛዝት ጋር አመነዘረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም በበኩልዋ ታላላቅ የአሦራውያን መሳፍንትንና የጦር መኰንኖችን፥ ደማቅ ልብስ የሚለብሱ ወታደሮችንና መልከቀና የሆኑ ወጣትነት ያላቸውን ፈረሰኞች በማፍቀር በፍትወት የተቃጠለች ሆነች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስቶም ጐረባብታ ደቂ ኣሶር ኣሕሉቕን ሹመኛታትን፥ ዘሐብን ክዳውንቲ እተኸደኑ፥ ኣብ ኣፍራስ እተቐመጡ ፈረሰኛታት ኵሎም መልክዐኛታት ኣጓብዝ ብፍትወት ነደደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስቶም ጐረባብታ ደቂ ኣሶር፡ መሳፍንትን መኳንንትን፡ ዜሐብን ክዳውንቲ እተኸድኑ፡ ኣብ ኣፍራስ እተቐመጡ ፈረሰኛታት፡ ኲሎም መልክዔኛታት ኣባጽሕ፡ ብፍትወት ነደደት። |