Ezekiel 23:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦሆሊባ ሓፍታ ድማ ነዚ ምስ ረኣየት፡ ካብኣ ብዘለዋ ፍቕራ፡ ካብ ሓፍታ ድማ ብዝሙት ብዝሙት ኣዝያ ተበላሸወት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እኅቷም ሐሊባ ይህን አየች፤ ሆኖም ከእርስዋ ይልቅ በፍቅር በመከተልዋ ረከሰች፤ ዝሙቷንም ከእኅቷ ዝሙት ይልቅ አበዛች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኅትዋም ኦሖሊባ ይህን አየች፤ ሆኖም ከእርስዋ ይልቅ በፍቅር በመከተልዋ ረከሰች፥ ግልሙትናዋም ከእኅትዋ ግልሙትና ይልቅ በዛ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኅትዋ ኦሆሊባ ይህን አየች፥ ሆኖም በፍትወቷና በአመንዝራነቷ ከእርሷ ይልቅ ብልሹ ነበረች፥ ይህም ከእኅትዋ ይልቅ የበዛ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እ ምቻታ ኦሆልባ ሀዋ በኣዱ፤ እዛ ባረ አሙዋንነ ባረ ሻርሙጻን ባረ ምቻትፐ ቱና ዳራዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «I michchata Ohooliba hawaa be'aaddu; iza bare amuwaaninne bare sharmus'an bare michchatippe tunaa daraaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Izi michchiya Oholibay hessa be7ashe ziitaninne laymateththan ba michcheyfe aadhdha moorettidaaro gidadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢዚ ሚቺያ ኦሆሊባይ ሄሳ ቤኣሼ ዚታኒኔ ላይማቴን ባ ሚቼይፌ ኣ ሞሬቲዳሮ ጊዳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እ ምችያ ኦሆልባ ሄሳ በአሱ፤ እያ ባ አሙዋንነ ባ ላይማተን ባ ምቸፈ አዳ ቱና ግዳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “I michiya Ohooliba hessa be7asu; iya ba amuwaninne ba laymatethan ba michefe aadhada tuna gidasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እኅቷ ኦሖሊባ ይህን አይታ ነበር፤ ሆኖም በፍትወቷና በዘማዊነቷ ከእኅቷ የባሰች ብልሹ ሆነች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኅትዋ ኦሆሊባ ይህንንም ካየች በኋላ ባሰባት እንጂ አልታረመችም፤ እንዲያውም ከኦሆላ የበለጠ አመንዝራ ሆነች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኦሆሊባ ሓፍታ ኸዓ እዙይ ረአየት፤ ብፍትወታ ኻብኣ ገደደት፤ ምንዝርናኣ ድማ ኻብ ምንዝርና ሓፍታ በዝሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኦሆሊባ ሓብታ ኸኣ እዚ ረኣየት፡ ብፍትወታ ኻብኣ ገደደት፡ ምንዝርንኣ ድማ ካብ ምንዝርና ሓብታ በዝሔ። |