Ezekiel 22:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደም ከፍስሱ ጽውጽዋያት ዝሓዙ ሰባት ኣባኻትኩም ኣለዉ፤ ኣባኻ ድማ ኣብ ኣኽራን ይበልዑ፤ ኣብ ማእከልካ ሕፍረት ይፍጽሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በው​ስ​ጥሽ ደምን ያፈ​ስሱ ዘንድ ሌቦች ሰዎች በአ​ንቺ ውስጥ ነበሩ፤ በአ​ንቺ ውስጥ በተ​ራ​ሮች ላይ በሉ፤ በመ​ካ​ከ​ል​ሽም የማ​ይ​ገባ ነገ​ርን አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደምን ያፈስሱ ዘንድ ቀማኞች ሰዎች በአንቺ ውስጥ ነበሩ፤ በአንቺ ውስጥ በተራሮች ላይ በሉ፤ በመካከልሽ ሴሰኝነትን አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሐሜተኞች ሰዎች ደምን ሊያፈስሱ በአንቺ ውስጥ ነበሩ፥ በአንቺ ውስጥ በተራሮች ላይ በሉ፥ በመካከልሽ ሴሰኝነትን አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ግዶን ደእያዋንቱፐ እቱ እቱ ሀራቱዋ ዎሳናዉ ዎርዱዋ ኦዲኖ፤ ሀራቱ ደርያ ቦላ ደእያ ኤቃዉ ጎይንያ ሳአቱዋን ሚኖ፤ ቃይ ሀራቱ ኡባባን ቱንያዋንቱ ነ ግዶን ደእኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne giddon de'iyaawanttuppe ittuu ittuu haratuwaa wod'isanaw wordduwaa odiino; haratuu deriyaa bolla de'iyaa eek'aw goyinniyaa sa'atuwaan miino; k'ay haratuu ubbabaan tuniyaawanttu ne gidon de'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Shempo wodhanaas paapunth gaththizayti ne giddon deettes; zumbullata bolla diza eeqa xoossatas yarshettidayssa mizaytinne laymatizayti ne giddon deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሼምፖ ዎናስ ፓፑን ጋዛይቲ ኔ ጊዶን ዴቴስ፤ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ኤቃ ጾሳታስ ያርሼቲዳይሳ ሚዛይቲኔ ላይማቲዛይቲ ኔ ጊዶን ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ግዶን እሶት እሶት ሀራታ ዎሳናዉ ዎርዶን ኦዶሶና፤ ሀራት ኤቃስ ያርሸትዳባ ሞሶና፤ ሀራት ላይማቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne giddon issoti issoti harata wodhisanaw wordon odoosona; harati eeqas yashetidaba moosona; harati laymatoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደምን ለማፍሰስ ወሬ የሚያቀብሉ በውስጥሽ አሉ፤ በኰረብታ ቤተ ጣዖት የተሠዋውን የሚበሉና ዝሙትን የሚፈጽሙ ሰዎች በመካከልሽ ይገኛሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእናንተ አንዳንዶቹ ሌሎችን ለማስገደል ሐሰት ይናገራሉ፤ አንዳንዶቹ ለጣዖት የተሠዋውን ሁሉ ይመገባሉ፤ አንዳንዶቹ ዘወትር ፍትወታቸውን ለማርካት ይጣደፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምፍሳስ ደም ከተርቲ ሰባት ኣባኺ ነበሩ፤ ኣባኺ ኣብቶም ኰረብታታት በልዑ፤ ኣብ ማእኸልኪ ኸዓ ዝሙት ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንምፍሳስ ደም ኣባኪ ሓመይቲ ነበሩ፡ ኣባኺ ኣብቶም ኣኽራን በልዑ፡ ኣብ ማእከልኪ ኸኣ ሕሰም ገበሩ።