Ezekiel 22:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣቱም መሳፍንቲ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፎም ደም ኬፍስሱ ኣብ ሓይሎም ኣባኻትኩም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እነሆ የእስራኤል ቤት አለቆች እያንዳንዳቸው ከዘመዶቻቸው ጋር ደም ያፈስሱ ዘንድ በአንቺ ውስጥ ተባበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የእስራኤል አለቆች እያንዳንዱ እንደ ችሎቱ ደም ያፈስሱ ዘንድ በአንቺ ውስጥ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ የእስራኤል ልዑሎች እያንዳንዱ እንደ አቅሙ ደም ሊያፈስሱ በአንቺ ውስጥ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ነ ግዶን ደእያ እስራኤልያ ካፓቱ ኡባቱ ሱ ጉሳናዉ ባረንቱ ዎልቃ አይ ኬሻ ጎኤትንቶ በአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Ne giddon de'iyaa Israa'eeliyaa kaappatuu ubbatuu suutsaa gussanaw barenttu wolk'k'aa ay keeshshaa go'ettintto be'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Be7a, ne giddon diza Isra7eele daannati issoy issoy suuth gussanaas ba maatan go7etteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቤኣ፥ ኔ ጊዶን ዲዛ ኢስራኤሌ ዳናቲ ኢሶይ ኢሶይ ሱ ጉሳናስ ባ ማታን ጎኤቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ ግዶን ደእያ እስራኤለ ሀላቃት ኡባይ ሱ ጉሳናዉ ባንታ ዎልቃ አይ መላ ጎኤትያኮ በአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne giddon de7iya Isra7eele halaqati ubbay suuthu gussanaw banta wolqaa ay mela go7etiyako be7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘እነሆ በመካከልሽ ያለ እያንዳንዱ የእስራኤል መስፍን ደም ለማፍሰስ ሥልጣኑን ይጠቀማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በውስጥሽ ያሉ የእስራኤል መሪዎች ሁሉ እንደየ ሥልጣናቸው የግድያ ወንጀል ይፈጽማሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ እቶም ኣሕሉቕ እስራኤል ነፍሲ ወከፍ ከከም ሓይሉ ደም ንምፍሳስ ኣባኺ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ እቶም መሳፍንቲ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍ ከከም ሓይሉ፡ ደም ንምፍሳስ ኣባኺ ነበሩ። |