Ezekiel 22:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኣቱም መሳፍንቲ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፎም ደም ኬፍስሱ ኣብ ሓይሎም ኣባኻትኩም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነሆ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት አለ​ቆች እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ከዘ​መ​ዶ​ቻ​ቸው ጋር ደም ያፈ​ስሱ ዘንድ በአ​ንቺ ውስጥ ተባ​በሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ የእስራኤል አለቆች እያንዳንዱ እንደ ችሎቱ ደም ያፈስሱ ዘንድ በአንቺ ውስጥ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ የእስራኤል ልዑሎች እያንዳንዱ እንደ አቅሙ ደም ሊያፈስሱ በአንቺ ውስጥ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ነ ግዶን ደእያ እስራኤልያ ካፓቱ ኡባቱ ሱ ጉሳናዉ ባረንቱ ዎልቃ አይ ኬሻ ጎኤትንቶ በአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Ne giddon de'iyaa Israa'eeliyaa kaappatuu ubbatuu suutsaa gussanaw barenttu wolk'k'aa ay keeshshaa go'ettintto be'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Be7a, ne giddon diza Isra7eele daannati issoy issoy suuth gussanaas ba maatan go7etteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ቤኣ፥ ኔ ጊዶን ዲዛ ኢስራኤሌ ዳናቲ ኢሶይ ኢሶይ ሱ ጉሳናስ ባ ማታን ጎኤቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ ግዶን ደእያ እስራኤለ ሀላቃት ኡባይ ሱ ጉሳናዉ ባንታ ዎልቃ አይ መላ ጎኤትያኮ በአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne giddon de7iya Isra7eele halaqati ubbay suuthu gussanaw banta wolqaa ay mela go7etiyako be7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘እነሆ በመካከልሽ ያለ እያንዳንዱ የእስራኤል መስፍን ደም ለማፍሰስ ሥልጣኑን ይጠቀማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በውስጥሽ ያሉ የእስራኤል መሪዎች ሁሉ እንደየ ሥልጣናቸው የግድያ ወንጀል ይፈጽማሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ እቶም ኣሕሉቕ እስራኤል ነፍሲ ወከፍ ከከም ሓይሉ ደም ንምፍሳስ ኣባኺ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ እቶም መሳፍንቲ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍ ከከም ሓይሉ፡ ደም ንምፍሳስ ኣባኺ ነበሩ።