Ezekiel 22:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ እታ ከተማ ጊዜኣ ምእንቲ ኪበጽሕ፡ ደም ትፍስሰላ፡ ንኸርክስ ድማ ጣኦታት ትሰርሓላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በላት፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጊዜሽ እንዲደርስ በመካከልሽ ደምን የምታፈስሺ፥ እንድትረክሺም በራስሽ ላይ ጣዖታትን የምታደርጊ ከተማ ሆይ! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጊዜሽ እንዲደርስ በመካከልሽ ደምን የምታፈስሺ እንድትረክሺም በራስሽ ላይ ጣዖታትን የምታደርጊ ከተማ ሆይ! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በላት፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመካከልዋ ደምን የምታፈስ ከተማ ሆይ!ጊዜዋ ደርሶአል፥ እንድትረክስም በራስዋ ላይ ጣዖታትን የምታደርግ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔን ዳሮ አሳ ሱ ጉሴዳ ድራዉነ ኤቃዉ ጎይንያዋን ኔና ቱንሴዳ ድራዉ፥ ነ ዎዲ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neeni daro asaa suutsaa gusseedda dirawunne eek'aw goyinniyaawan neena tunisseedda diraw, ne wodii yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY izis, ‹Hanne ne giddon shemppo wodhoninne eeqa xoossata giigson nena tunisidaaree! Ne bolla pirda eesosiza katamayee! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢዚስ፥ ‹ሃኔ ኔ ጊዶን ሼምፖ ዎኒኔ ኤቃ ጾሳታ ጊጊሶን ኔና ቱኒሲዳሬ! ኔ ቦላ ፒርዳ ኤሶሲዛ ካታማዬ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ፦ ነ ዳሮ አሳ ዎዳ ግሾነ ኤቃ ጎይኖን ነና ቱንስዳ ግሾ ነ ዮ ዎደይ ጋክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda: ne daro asaa wodhida gishonne eeqa goyinnon nena tunisida gisho ne dhayo wodey gakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በላት፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በመካከልሽ ደምን በማፍሰስና ጣዖታትን በመሥራት ራስሽን የምታረክሺ፣ ፍርድንም በራስሽ ላይ የምታፈጥኚ ከተማ ሆይ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለከተማይቱ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፦ በውስጥሽ ያሉትን ብዙዎችን ስለ ገደልሽና ጣዖቶችን በማምለክ ራስሽን ስላረከስሽ እንድትጠፊ የተወሰነበት ጊዜ ተቃርቦአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎውን በል፤ ጊዜኺ ምእንቲ ኽበፅሕ፥ ኣብ ማእኸላ ደም እተፍስሲ፥ ንርእስኺ ኽተርክሲ ኸዓ ጣዖታት እትገብሪ ኸተማ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎውን በል፡ ጊዜኣ ምእንቲ ኺበጽሕ፡ ኣብ ማእከላ ደም እትኽዑ፡ ንርእሳ ኸተርክስ ከኣ ጣኦታት እትገብር ከተማ እያ። |