Ezekiel 22:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቢ እታ ሃገር ግፍዕን ምዝማትን ይፍጽም ነበረ፣ ንድኻታትን ድኻታትን የጨንቕ ነበረ፣ እወ ነቲ ጓና ብጌጋ ይጭፍልቕዎ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድር ሕዝብ ግፍን አደረጉ፤ ቅሚያንም ሠሩ፤ ድሆችንና ችግረኞችን አስጨነቁ፤ ለመጻተኛውም አልፈረዱለትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድርን ሕዝብ ግፍ አደረጉ ቅሚያም ሠሩ፤ ድሆችንና ችግረኞችን አስጨነቁ፥ መጻተኛውንም በደሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድሪቱ ሕዝብ ግፍ አደረጉ፥ ዝርፊያም ፈፀሙ፥ ድሃውንና ችግረኛውን አንገላቱ፥ መጻተኛውንም ያለ ፍትሕ በደሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታ አሳቱ ቦንቂኖ፤ ዛራፍኖ፤ ህዬሳቱዋነ መቶታንቻቱዋ ኡቁኒኖ፤ ኡንቱንቱ በተቱዋካ ኡንኤደ ሱረ ፕርዳ ጌላዪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittaa asatuu bonk'k'iino; zaraafino; hiyyeesatuwaanne metootanchchatuwaa uk'k'unniino; unttunttu betetuwaakka un"etsiide suure pirddaa geelayiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittan diza asay bonqqeettes; boggeettes; pirda geellasidi hiyeesanne metotanchchata un7eththeettes; bete asaakka qoheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ቦንቄቴስ፤ ቦጌቴስ፤ ፒርዳ ጌላሲዲ ሂዬሳኔ ሜቶታንቻታ ኡንኤቴስ፤ ቤቴ ኣሳካ ቆሄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታን ደእያ አሳይ ቦንቆሶና፤ ማንቆታነ መቶታንቾታ ኡንኤሶና፤ ኤንቲ ሱረ ፕርዳ ድግድ በተ አሳ ጌላዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biittan de7iya asay bonqoosona; manqotanne metootanchota un7ethoosona; enti suure pirdaa diggidi bete asaa geellayosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምድሪቱ የሚኖረው ሕዝብ ይቀማል፤ ይዘርፋል፤ ፍትሕ በማጕደልም ድኻውንና ችግረኛውን ይጨቍናል፤ መጻተኛውንም ይበድላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሀገሪቱ ሰዎች ዝርፊያና ቅሚያ ያካሄዳሉ፤ ድኾችን፥ ችግረኞችንና መጻተኞችን ፍትሕ በመንሣት ይበድላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ህዝቢ እታ ምድሪ ዓመፀ፤ ከተረ፤ ንሽጉርን ንድኻን ገፍዖ፤ ንመፃእተኛውን ብዘይ ፍርዲ ኣጨነቖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ህዝቢ እታ ሃገር ዐመጸ፡ ከተረ፡ ንሽጉርን ድኻን ገፍዔ፡ ንመጻእተኛውን ብዘይ ፍርዲ ኣጨነቐ። |