Ezekiel 22:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝቢ እታ ሃገር ግፍዕን ምዝማትን ይፍጽም ነበረ፣ ንድኻታትን ድኻታትን የጨንቕ ነበረ፣ እወ ነቲ ጓና ብጌጋ ይጭፍልቕዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ድር ሕዝብ ግፍን አደ​ረጉ፤ ቅሚ​ያ​ንም ሠሩ፤ ድሆ​ች​ንና ችግ​ረ​ኞ​ችን አስ​ጨ​ነቁ፤ ለመ​ጻ​ተ​ኛ​ውም አል​ፈ​ረ​ዱ​ለ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድርን ሕዝብ ግፍ አደረጉ ቅሚያም ሠሩ፤ ድሆችንና ችግረኞችን አስጨነቁ፥ መጻተኛውንም በደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምድሪቱ ሕዝብ ግፍ አደረጉ፥ ዝርፊያም ፈፀሙ፥ ድሃውንና ችግረኛውን አንገላቱ፥ መጻተኛውንም ያለ ፍትሕ በደሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ቢታ አሳቱ ቦንቂኖ፤ ዛራፍኖ፤ ህዬሳቱዋነ መቶታንቻቱዋ ኡቁኒኖ፤ ኡንቱንቱ በተቱዋካ ኡንኤደ ሱረ ፕርዳ ጌላዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He biittaa asatuu bonk'k'iino; zaraafino; hiyyeesatuwaanne metootanchchatuwaa uk'k'unniino; unttunttu betetuwaakka un"etsiide suure pirddaa geelayiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He biittan diza asay bonqqeettes; boggeettes; pirda geellasidi hiyeesanne metotanchchata un7eththeettes; bete asaakka qoheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ቦንቄቴስ፤ ቦጌቴስ፤ ፒርዳ ጌላሲዲ ሂዬሳኔ ሜቶታንቻታ ኡንኤቴስ፤ ቤቴ ኣሳካ ቆሄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታን ደእያ አሳይ ቦንቆሶና፤ ማንቆታነ መቶታንቾታ ኡንኤሶና፤ ኤንቲ ሱረ ፕርዳ ድግድ በተ አሳ ጌላዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biittan de7iya asay bonqoosona; manqotanne metootanchota un7ethoosona; enti suure pirdaa diggidi bete asaa geellayosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምድሪቱ የሚኖረው ሕዝብ ይቀማል፤ ይዘርፋል፤ ፍትሕ በማጕደልም ድኻውንና ችግረኛውን ይጨቍናል፤ መጻተኛውንም ይበድላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሀገሪቱ ሰዎች ዝርፊያና ቅሚያ ያካሄዳሉ፤ ድኾችን፥ ችግረኞችንና መጻተኞችን ፍትሕ በመንሣት ይበድላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ህዝቢ እታ ምድሪ ዓመፀ፤ ከተረ፤ ንሽጉርን ንድኻን ገፍዖ፤ ንመፃእተኛውን ብዘይ ፍርዲ ኣጨነቖ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ህዝቢ እታ ሃገር ዐመጸ፡ ከተረ፡ ንሽጉርን ድኻን ገፍዔ፡ ንመጻእተኛውን ብዘይ ፍርዲ ኣጨነቐ።