Ezekiel 22:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህናታ ንሕገይ ጥሒሶም፡ ንቕዱስነተይውን ኣርከስዎ። ኣብ መንጎ ቅዱስን ርኹስን ፍልልይ ኣይገበሩን፡ ኣብ መንጎ ርኹስን ንጹህን ድማ ፍልልይ ኣይገበሩን፡ ኣዒንቶም ድማ ካብ ሰናባተይ ይሓብኡ፡ ኣነ ድማ ኣብ መንጎኦም ርኹስ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህናቷም ሕጌን ጣሱ፤ በመቅደሴም መካከል ቅድሳቴን አረከሱ፤ ከርኵሰትም አልራቁም፤ በንጹሕና በርኩስ መካከል ያለውንም ልዩነት አላወቁም፤ ዐይናቸውንም ከሰንበታቴ ሸፈኑ፤ እኔም በመካከላቸው ረከስሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህናቶችዋም ሕጌን በድለዋል ቅድሳቴንም አርክሰዋል፤ ቅዱስ በሆነና ቅዱስ ባልሆነ መካከልም አልለዩም፥ በንጹሕና በርኩስ መካከል ያለውን ልዩነት አላስታወቁም፤ ዓይናቸውንም ከሰንበታቴ ሰወሩ እኔም በመካከላቸው ረከስሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህናቶችዋም ሕጌን ጥሰዋል፥ ቅዱሳት ነገሮቼንም አርክሰዋል፤ ቅዱስ በሆነ ነገርና በረከሰ ነገር ላይ ልዩነትን አላደረጉም፥ በርኩስ ነገርና በንጹሕ ነገር መካከል ያለውን ልዩነት አላስታወቁም፥ ከሰንበቶቼ ዓይናቸውን ሰወሩ፥ እኔም በመካከላቸው ረከስሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱ ታ ህግያ መንድኖ፤ ታ ጌሻባካ ቱንሴድኖ። ጌሻነ ቱና ሻክክኖ፤ ቃይ ቱናፐነ ቱና ግደናዋፐ ግዱዋን ደእያ ዱማተ ታማርስክኖ፤ ታ ሳምባታዉ ጋትያ እምበይክኖ። ሄዋፐ ደንዴዳዋን፥ ታን እስራኤልያ አሳ ግዶን ቦንቼታበይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesetuu ta higgiyaa mentseeddino; ta geeshshabaakka tunisseeddino. Geeshshaanne tunaa shaakkikkino; k'ay tunaappenne tuna gidenawaappe gidduwaan de'iyaa dummatetsaa tamaarissikkino; ta Sambbataw gatiyaa immibeykkino. Hewaappe denddeeddawaan, taani Israa'eeliyaa asaa giddon bonchchettabeykke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi qeeseti ta wogaa bolla makkalleettes; ta geeshsha miishshatakka tuniseettes. Istti geeyidayssa tunappe shaakettenna; geeshshinne geesh gidonttayssa shaakki tamaarsettenna; ta sambatata yeggi aggida; hessa gaason ta istta giddon kadhettadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ቄሴቲ ታ ዎጋ ቦላ ማካሌቴስ፤ ታ ጌሻ ሚሻታካ ቱኒሴቴስ። ኢስቲ ጌዪዳይሳ ቱናፔ ሻኬቴና፤ ጌሺኔ ጌሽ ጊዶንታይሳ ሻኪ ታማርሴቴና፤ ታ ሳምባታታ ዬጊ ኣጊዳ፤ ሄሳ ጋሶን ታ ኢስታ ጊዶን ካታዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት ታ ህግያ መንዶሶና፤ ታ ጌሻባታ ቦንችቦኮና። ጌሽነ ጌሽ ግዶና ባ ሻኮኮና፤ ቱናነ ቱና ግዶና ባ ሻክድ ታማርሶኮና፤ ታ ሳምባታ የግ አግደታ። ሄሳ ጋሶን ታ እስራኤለ አሳ ግዶን ቦንቸታብከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti ta higgiya menthidosona; ta geeshshabata bonchibookona. Geeshshinne geeshshi gidonna ba shaakokona; tunanne tunaa gidonna ba shaakidi tamaarsokona; ta Sambaata yeggi aggideta. Hessa gaason ta Isra7eele asaa giddon bonchetabike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቷ በሕጌ ላይ ያምፃሉ፤ ንዋያተ ቅድሳቴን ያረክሳሉ፤ የተቀደሰውን ከረከሰው አይለዩም፤ በጐደፈውና በንጹሑ መካከል ልዩነት እንደሌለ ያስተምራሉ፤ ሰንበታቴን ከማክበር ዘወር ብለዋል፤ በዚህም በመካከላቸው ተንቄአለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናቱ ሕጌን ይጥሳሉ፤ ቅዱስ ለሆነ ነገርም አክብሮት የላቸውም፤ ቅዱሱን ከርኩሱ አይለዩም፤ ንጹሕ በሆነና ባልሆነ ነገር መካከል ያለውን አያስተምሩም፤ ሰንበትንም ያቃልላሉ፤ ከዚህ የተነሣ የእስራኤል ሕዝብ እኔን አያከብሩኝም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካህናታ ሕገይ ኣፍረሱ፤ ነቲ ናተይ ቅዱስ ነገራት ኣርከሱ፤ ነቲ ቕዱስ፥ ካብቲ ዘይቅዱስ ኣይፈለዩን፤ ኣብ መንጎ ርኹስን ንፁህን ዘሎ ፍልልይ ኣይፈለጡን፤ ካብ ሰናብተይ ኣዒንቶም ዓመቱ፤ ኣነውን ኣብ ማእኸሎም ረኸስኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካህናት ሕገይ ኣፍረሱ፡ ነቲ ናተይ ቅዱስ ነገራት ኣርከሱ፡ ነቲ ቅዱስ ካብቲ ዘይቅዱስ ኣይፈለዩን፡ ኣብ መንጎ ርኹስን ንጹህን ዘሎ ልዩነት ኣየፍለጡን፡ ካብ ሰናብተይ ኣዒንቶም ዐመቱ፡ ኣነውን ኣብ ማእከሎም ረኸስኩ። |