Ezekiel 22:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ በላ፡ ንስኻ እታ ብመዓልቲ ቍጥዓ ዘይትነጽህን ዘይትዘንብ ሃገር ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! አንቺ ዝናም የማ​ይ​ዘ​ን​ብ​ብሽ፥ በቍጣ ቀን ጠል የማ​ይ​ወ​ር​ድ​ብሽ ምድር ነሽ በላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ። አንቺ ያልነጻሽ በቍጣም ቀን ያልዘነበብሽ ምድር ነሽ በላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ እንዲህ በላት፦ አንቺ ያልነጻሽ፥ በቁጣም ቀን ያልዘነበብሽ ምድር ነሽ በላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ኡንቱንቱ ቢታይ ቱኔዳ ድራዉ፥ ታ ሀንቁዋን እራይ ቡከናዳን ድጋደ፥ ታን እስራኤልያ አሳ ሙሩዋ ዶሞዋ ኡንቱንቶ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, unttunttu biittay tuneedda diraw, ta hank'k'uwaan iray bukkennaadan diggaade, taani Israa'eeliyaa asaa muruwaa doommowaa unttunttoo oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! ‹Hanne neni; hanqo gallassika ira demmontta biitta› ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ‹ሃኔ ኔኒ፤ ሃንቆ ጋላሲካ ኢራ ዴሞንታ ቢታ› ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ኤንታ ቢታይ ቱንዳ ግሾ፥ ታ ሀንቁዋን እር ቡኮና መላ ድጋዳ ኤንታ ሴራ ዶምዳሳ እስራኤለ አሳስ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, enta biittay tunida gisho, ta hanquwan iri bukonna mela diggada enta seera domidasa Isra7eele asaas oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ምድሪቱን፣ ‘አንቺ ያልነጻሽ በቍጣም ቀን ዝናብ ያላገኘሽ ምድር ነሽ’ በላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! ምድራቸው ስለ ረከሰች በቊጣዬ ዝናብ እንዳይዘንብ በማድረግ ልቀጣት የተዘጋጀሁ መሆኑን ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንኣኣ፥ ንስኺ ዘይፀረኺ፥ ብመዓልቲ ቝጥዓውን ዝናም ዘይዘነመኪ ምድሪ ኢኺ ኢልካ ንገራ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንእኣ፡ ንስኺ ዘይጸሬኺ፡ ብመዓልቲ ዂራውን ዝናም ዘይዘነመኪ ሃገር ኢኺ፡ ኢልካ ንገራ።