Ezekiel 22:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ በላ፡ ንስኻ እታ ብመዓልቲ ቍጥዓ ዘይትነጽህን ዘይትዘንብ ሃገር ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! አንቺ ዝናም የማይዘንብብሽ፥ በቍጣ ቀን ጠል የማይወርድብሽ ምድር ነሽ በላት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ። አንቺ ያልነጻሽ በቍጣም ቀን ያልዘነበብሽ ምድር ነሽ በላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ እንዲህ በላት፦ አንቺ ያልነጻሽ፥ በቁጣም ቀን ያልዘነበብሽ ምድር ነሽ በላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ኡንቱንቱ ቢታይ ቱኔዳ ድራዉ፥ ታ ሀንቁዋን እራይ ቡከናዳን ድጋደ፥ ታን እስራኤልያ አሳ ሙሩዋ ዶሞዋ ኡንቱንቶ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, unttunttu biittay tuneedda diraw, ta hank'k'uwaan iray bukkennaadan diggaade, taani Israa'eeliyaa asaa muruwaa doommowaa unttunttoo oda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! ‹Hanne neni; hanqo gallassika ira demmontta biitta› ga yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ‹ሃኔ ኔኒ፤ ሃንቆ ጋላሲካ ኢራ ዴሞንታ ቢታ› ጋ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ኤንታ ቢታይ ቱንዳ ግሾ፥ ታ ሀንቁዋን እር ቡኮና መላ ድጋዳ ኤንታ ሴራ ዶምዳሳ እስራኤለ አሳስ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, enta biittay tunida gisho, ta hanquwan iri bukonna mela diggada enta seera domidasa Isra7eele asaas oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ምድሪቱን፣ ‘አንቺ ያልነጻሽ በቍጣም ቀን ዝናብ ያላገኘሽ ምድር ነሽ’ በላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! ምድራቸው ስለ ረከሰች በቊጣዬ ዝናብ እንዳይዘንብ በማድረግ ልቀጣት የተዘጋጀሁ መሆኑን ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንኣኣ፥ ንስኺ ዘይፀረኺ፥ ብመዓልቲ ቝጥዓውን ዝናም ዘይዘነመኪ ምድሪ ኢኺ ኢልካ ንገራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንእኣ፡ ንስኺ ዘይጸሬኺ፡ ብመዓልቲ ዂራውን ዝናም ዘይዘነመኪ ሃገር ኢኺ፡ ኢልካ ንገራ። |