Ezekiel 22:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ማእከል እቲ እቶን ብሩርን ነሓስን ሓጺንን ርሳስን ቆርቆሮን ኣኪቦም ነቲ ሓዊ ኣብ ልዕሊኡ ክነፍሑን ከፍስሱን ከለዉ። ስለዚ ብቝጥዓይን ብቍጥዓይን ክእክበኩም እየ፡ ኣብኡ ኸኣ ሓዲገ ከቕልጠኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲያቀልጡት እሳት ያናፉበት ዘንድ ብርንና መዳብን፥ ብረትንና እርሳስን፥ ቆርቆሮንም በከውር እንደሚሰበስቡ፥ እንዲሁ በቍጣዬና በመዓቴ እሰበስባችኋለሁ፤ በዚያም ውስጥ እጨምራችኋለሁ፤ አቀልጣችሁማለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲያቀልጡት እሳት ያናፉበት ዘንድ ብርንና መዳብን ብረትንና እርሳስን ቈርቈሮንም በከውር እንደሚሰበስቡ፥ እንዲሁ በቍጣዬና በመዓቴ እሰበስባችኋለሁ፥ በዚያም ውስጥ እጨምራችኋለሁ አቀልጣችሁማለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው ብርንና መዳብን ብረትንና እርሳስን ቆርቆሮንም ለማቅለጥ እሳትን ሊያነድበት በማቅለጫ እንደሚሰበስብ፥ እንዲሁ በቁጣዬና በመዓቴ እሰበስባችኋለሁ፥ በዚያም ውስጥ እጨምራችኋለሁ አቀልጣችሁማለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ብራ፥ ናስያ፥ ብራታ፥ እርሳስያነ ቆርቆሩዋ ታማ ጮጭያኮ ሺሺደ ዎምፒናን ፑኒደ ሙሽስያዋዳን፥ ታን ታ ሀንቁዋንነ ታ ይሉዋን ህንተና ሺሻደ፥ ካታማ ግዶን ሙሽሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay biraa, naasiyaa, birataa, irssaasiyaanne k'ork'k'oruwaa tamaa c'ooc'iyaakko shiishshiide womppiinaan punniide muushissiyaawaadan, taani ta hank'k'uwaaninne ta yiluwaan hinttena shiishshaade, katamaa giddon muushisanna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay bira, xarqimala, birata, irsaasenne qorqoro seerisanaas taman yeggi womppiinan punniza mala, tanikka ta hanqoninne ta boshan inttena katamay giddo shiishshada heen ta inttena seerisana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ቢራ፥ ጻርቂማላ፥ ቢራታ፥ ኢርሳሴኔ ቆርቆሮ ሴሪሳናስ ታማን ዬጊ ዎምፒናን ፑኒዛ ማላ፥ ታኒካ ታ ሃንቆኒኔ ታ ቦሻን ኢንቴና ካታማይ ጊዶ ሺሻዳ ሄን ታ ኢንቴና ሴሪሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብራ፥ ናሰ ብራታ፥ ብራታ፥ እርሳሰነ ቆርቆሮ ታማን ሁብድ ሼሸይሳዳ ታ ህንተና ሺሻዳ ታ ሀንቁዋና ትልእሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bira, naase birata, birata, irsaasenne qorqoro taman hubidi sheesheysada ta hintena shiishada ta hanquwana til7isana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው ብርንና መዳብን፣ ብረትንና እርሳስን እንዲሁም ቈርቈሮን ለማቅለጥ በከውር ውስጥ አስገብቶ እሳት እንደሚያነድድበት፣ እኔም እንደዚሁ በቍጣዬና በመዓቴ ወደ ከተማዪቱ እሰበስባችኋለሁ፤ በዚያም አቀልጣችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብር፥ መዳብ፥ ብረት፥ እርሳስና ቆርቆሮ ተሰብስበው ወደ ማቅለጫ እንደሚጨመሩና እንዲቀልጡ እሳት ከስር እንደሚነድባቸው እኔም እናንተን በኀይለኛ ቊጣዬ ሰብስቤ እንድትቀልጡ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኽመክኽ ኢሎም፥ ሓዊ ምእንቲ ኽነፍሑሉ ንብሩርን ነሃስን ሓፂንን ዓረርን ቈርቆሮን፥ ኣብ ማእኸል እቶን ዝእክብዎ፥ ከምኡ ኸዓ ብቝጥዓይን ብመዓተይን ክእክበኩምን፥ ኣብኡ ኸእትወኩምን ከምክኸኩምን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ኺመክኽ ኢሎም፡ ሓዊ ምእንቲ ኺነፍሑሉ፡ ንብፉርን ኣስራዝን ሓጺንን ዓረርን ቈርቈሮን ኣብ ማእከል እቶን ዚእክብዎ፡ ከምኡ ኸኣ ብቚጥዓይን ብነድረይን ክእክበኩምን ኣብኡ ኸእትወኩምን ከምክኸኩምን እየ። |