Ezekiel 22:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ማእከል እቲ እቶን ብሩርን ነሓስን ሓጺንን ርሳስን ቆርቆሮን ኣኪቦም ነቲ ሓዊ ኣብ ልዕሊኡ ክነፍሑን ከፍስሱን ከለዉ። ስለዚ ብቝጥዓይን ብቍጥዓይን ክእክበኩም እየ፡ ኣብኡ ኸኣ ሓዲገ ከቕልጠኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ያ​ቀ​ል​ጡት እሳት ያና​ፉ​በት ዘንድ ብር​ንና መዳ​ብን፥ ብረ​ት​ንና እር​ሳ​ስን፥ ቆር​ቆ​ሮ​ንም በከ​ውር እን​ደ​ሚ​ሰ​በ​ስቡ፥ እን​ዲሁ በቍ​ጣ​ዬና በመ​ዓቴ እሰ​በ​ስ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ በዚ​ያም ውስጥ እጨ​ም​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ አቀ​ል​ጣ​ች​ሁ​ማ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲያቀልጡት እሳት ያናፉበት ዘንድ ብርንና መዳብን ብረትንና እርሳስን ቈርቈሮንም በከውር እንደሚሰበስቡ፥ እንዲሁ በቍጣዬና በመዓቴ እሰበስባችኋለሁ፥ በዚያም ውስጥ እጨምራችኋለሁ አቀልጣችሁማለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው ብርንና መዳብን ብረትንና እርሳስን ቆርቆሮንም ለማቅለጥ እሳትን ሊያነድበት በማቅለጫ እንደሚሰበስብ፥ እንዲሁ በቁጣዬና በመዓቴ እሰበስባችኋለሁ፥ በዚያም ውስጥ እጨምራችኋለሁ አቀልጣችሁማለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ብራ፥ ናስያ፥ ብራታ፥ እርሳስያነ ቆርቆሩዋ ታማ ጮጭያኮ ሺሺደ ዎምፒናን ፑኒደ ሙሽስያዋዳን፥ ታን ታ ሀንቁዋንነ ታ ይሉዋን ህንተና ሺሻደ፥ ካታማ ግዶን ሙሽሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay biraa, naasiyaa, birataa, irssaasiyaanne k'ork'k'oruwaa tamaa c'ooc'iyaakko shiishshiide womppiinaan punniide muushissiyaawaadan, taani ta hank'k'uwaaninne ta yiluwaan hinttena shiishshaade, katamaa giddon muushisanna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay bira, xarqimala, birata, irsaasenne qorqoro seerisanaas taman yeggi womppiinan punniza mala, tanikka ta hanqoninne ta boshan inttena katamay giddo shiishshada heen ta inttena seerisana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ቢራ፥ ጻርቂማላ፥ ቢራታ፥ ኢርሳሴኔ ቆርቆሮ ሴሪሳናስ ታማን ዬጊ ዎምፒናን ፑኒዛ ማላ፥ ታኒካ ታ ሃንቆኒኔ ታ ቦሻን ኢንቴና ካታማይ ጊዶ ሺሻዳ ሄን ታ ኢንቴና ሴሪሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብራ፥ ናሰ ብራታ፥ ብራታ፥ እርሳሰነ ቆርቆሮ ታማን ሁብድ ሼሸይሳዳ ታ ህንተና ሺሻዳ ታ ሀንቁዋና ትልእሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bira, naase birata, birata, irsaasenne qorqoro taman hubidi sheesheysada ta hintena shiishada ta hanquwana til7isana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰው ብርንና መዳብን፣ ብረትንና እርሳስን እንዲሁም ቈርቈሮን ለማቅለጥ በከውር ውስጥ አስገብቶ እሳት እንደሚያነድድበት፣ እኔም እንደዚሁ በቍጣዬና በመዓቴ ወደ ከተማዪቱ እሰበስባችኋለሁ፤ በዚያም አቀልጣችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብር፥ መዳብ፥ ብረት፥ እርሳስና ቆርቆሮ ተሰብስበው ወደ ማቅለጫ እንደሚጨመሩና እንዲቀልጡ እሳት ከስር እንደሚነድባቸው እኔም እናንተን በኀይለኛ ቊጣዬ ሰብስቤ እንድትቀልጡ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ኽመክኽ ኢሎም፥ ሓዊ ምእንቲ ኽነፍሑሉ ንብሩርን ነሃስን ሓፂንን ዓረርን ቈርቆሮን፥ ኣብ ማእኸል እቶን ዝእክብዎ፥ ከምኡ ኸዓ ብቝጥዓይን ብመዓተይን ክእክበኩምን፥ ኣብኡ ኸእትወኩምን ከምክኸኩምን እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ኺመክኽ ኢሎም፡ ሓዊ ምእንቲ ኺነፍሑሉ፡ ንብፉርን ኣስራዝን ሓጺንን ዓረርን ቈርቈሮን ኣብ ማእከል እቶን ዚእክብዎ፡ ከምኡ ኸኣ ብቚጥዓይን ብነድረይን ክእክበኩምን ኣብኡ ኸእትወኩምን ከምክኸኩምን እየ።