Ezekiel 22:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቤት እስራኤል ንዓይ ረግረግ ኮይና ኣላ። ኩሎም ነሓስን ቆርቆሮን ሓጺንን ርሳስን እዮም፣ ኣብ ማእከል እቶን፤ ንሳቶም እውን ረሳሕ ብሩር እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሁሉ የተ​ቀ​ላ​ቀሉ ናስና ቆር​ቆሮ፥ ብረ​ትና እር​ሳስ ሆኑ​ብኝ፤ በማ​ጣ​ሪ​ያም መካ​ከል የተ​ቀ​ላ​ቀለ ብር ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት ለእኔ እንደ አተላ ሆኑብኝ፤ እነርሱ ሁሉ በከውር ውስጥ መዳብና ቈርቈሮ ብረትና እርሳስ ናቸው፤ የብር አተላ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት ለእኔ እንደ አተላ ሆኑብኝ፥ እነርሱ ሁሉ በከውር ውስጥ መዳብና ቆርቆሮ ብረትና እርሳስ ናቸው፤ የብር ዝቃጭ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ አሳይ አይነ ፓና ብራታ ሽኣ ማላ፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ ብራ ሙሽሲደ ጌሽያ ዎደ፥ ሽኣ ግዲደ አትያ ናሃስያ፥ ቆርቆሩዋ፥ ብራታነ እርሳስያ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa Asay ayinne patsenna birataa shi'aa mala; unttunttu ubbaykka biraa muushisiide geeshshiyaa wode, shi'aa gidiide attiyaa nahaasiyaa, k'ork'k'oruwaa, birataanne irssaasiyaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Isra7eele keeththay birata shi7a mala gidides; istti ubbayka tama giddon seeri attiza xarqimala, qorqoro, biratanne irsaase shi7a mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኬይ ቢራታ ሺኣ ማላ ጊዲዴስ፤ ኢስቲ ኡባይካ ታማ ጊዶን ሴሪ ኣቲዛ ጻርቂማላ፥ ቆርቆሮ፥ ቢራታኔ ኢርሳሴ ሺኣ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳይ አይኮካ ፓኮና፤ ኤንቲ ኡባይ ብራ ሼሽያ ዎደ ናሰ ብራታፐ፥ ቆርቆሮፐ፥ ብራታፐነ እርሳሰፐ ከያ ሻአ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Isra7eele asay aykoka pathokona; enti ubbay bira sheeshiya wode naase biratape, qorqorope, biratapenne irsaasepe keya sha7a mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ቤት የብረት ዝቃጭ ሆነብኝ፤ ሁሉም በከውር ውስጥ ቀልጦ እንደሚቀር መዳብ፣ ቈርቈሮ፣ ብረትና እርሳስ ናቸው፤ እነዚህ ከብር የሚወጡ ዝቃጭ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! እስራኤላውያን ለእኔ ምንም አይጠቅሙኝም፤ እነርሱ ለእኔ ብር በእሳት ከነጠረ በኋላ ዝቃጩ እንደሚቀር የመዳብ፥ የቆርቆሮ፥ የብረትና የእርሳስ ዝቃጭ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቶም ቤት እስራኤል ሓተላ ኾኑኒ፤ ኣብ ማእኸል እቶን ከዓ፥ ኵላቶም ነሃስን ቈርቆሮን ሓፂንን ዓረርን እዮም፤ ሓተላ ብሩርውን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ እቶም ቤት እስራኤል ሓርኢ ሓጺን ኰኑኒ፡ ኣብ ማእከል እቶን ከ ኲላቶም ኣስራዝን ቈርቈሮን ሓጺንን ዓረርን እዮም። ሓተላ ብሩር ኰኑ።