Ezekiel 22:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቤት እስራኤል ንዓይ ረግረግ ኮይና ኣላ። ኩሎም ነሓስን ቆርቆሮን ሓጺንን ርሳስን እዮም፣ ኣብ ማእከል እቶን፤ ንሳቶም እውን ረሳሕ ብሩር እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! የእስራኤል ቤት ሁሉ የተቀላቀሉ ናስና ቆርቆሮ፥ ብረትና እርሳስ ሆኑብኝ፤ በማጣሪያም መካከል የተቀላቀለ ብር ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት ለእኔ እንደ አተላ ሆኑብኝ፤ እነርሱ ሁሉ በከውር ውስጥ መዳብና ቈርቈሮ ብረትና እርሳስ ናቸው፤ የብር አተላ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት ለእኔ እንደ አተላ ሆኑብኝ፥ እነርሱ ሁሉ በከውር ውስጥ መዳብና ቆርቆሮ ብረትና እርሳስ ናቸው፤ የብር ዝቃጭ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ አሳይ አይነ ፓና ብራታ ሽኣ ማላ፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ ብራ ሙሽሲደ ጌሽያ ዎደ፥ ሽኣ ግዲደ አትያ ናሃስያ፥ ቆርቆሩዋ፥ ብራታነ እርሳስያ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa Asay ayinne patsenna birataa shi'aa mala; unttunttu ubbaykka biraa muushisiide geeshshiyaa wode, shi'aa gidiide attiyaa nahaasiyaa, k'ork'k'oruwaa, birataanne irssaasiyaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Isra7eele keeththay birata shi7a mala gidides; istti ubbayka tama giddon seeri attiza xarqimala, qorqoro, biratanne irsaase shi7a mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኬይ ቢራታ ሺኣ ማላ ጊዲዴስ፤ ኢስቲ ኡባይካ ታማ ጊዶን ሴሪ ኣቲዛ ጻርቂማላ፥ ቆርቆሮ፥ ቢራታኔ ኢርሳሴ ሺኣ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳይ አይኮካ ፓኮና፤ ኤንቲ ኡባይ ብራ ሼሽያ ዎደ ናሰ ብራታፐ፥ ቆርቆሮፐ፥ ብራታፐነ እርሳሰፐ ከያ ሻአ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, Isra7eele asay aykoka pathokona; enti ubbay bira sheeshiya wode naase biratape, qorqorope, biratapenne irsaasepe keya sha7a mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ቤት የብረት ዝቃጭ ሆነብኝ፤ ሁሉም በከውር ውስጥ ቀልጦ እንደሚቀር መዳብ፣ ቈርቈሮ፣ ብረትና እርሳስ ናቸው፤ እነዚህ ከብር የሚወጡ ዝቃጭ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! እስራኤላውያን ለእኔ ምንም አይጠቅሙኝም፤ እነርሱ ለእኔ ብር በእሳት ከነጠረ በኋላ ዝቃጩ እንደሚቀር የመዳብ፥ የቆርቆሮ፥ የብረትና የእርሳስ ዝቃጭ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቶም ቤት እስራኤል ሓተላ ኾኑኒ፤ ኣብ ማእኸል እቶን ከዓ፥ ኵላቶም ነሃስን ቈርቆሮን ሓፂንን ዓረርን እዮም፤ ሓተላ ብሩርውን ኮኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ እቶም ቤት እስራኤል ሓርኢ ሓጺን ኰኑኒ፡ ኣብ ማእከል እቶን ከ ኲላቶም ኣስራዝን ቈርቈሮን ሓጺንን ዓረርን እዮም። ሓተላ ብሩር ኰኑ። |