Ezekiel 21:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። በል፦ ሰይፊ፡ ሰይፊ ይስሕልን ከምኡ’ውን ይሽርሸርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ትንቢት ተናገር፤ ሰይፍ ሰይፍ የተሳለች፥ የተሰነገለችም ሁኚ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ትንቢት ተናገር፤ ሰይፍ ሰይፍ የተሳለ የተሰነገለም ነው በል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፦ ትንቢት ተናገር፥ እንዲህም በል፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሰይፍ! የተሳለና የተወለወለ ሰይፍ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀዋዳን ያጋደ ትምቢትያ ኦዳ፤ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ማሻ! ሌፈቴዳነ ቁጨቴዳ ማሻ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, hawaadan yaagaade timbbitiyaa oda; S'oossay hawaadan yaagee; ‹Mashshaa! leefetteeddanne k'uc'etteedda mashshaa! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Tinbite yoota; GODAY, ‹Mashsha! Mashsha, leefettidanne qucettida mashsha! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ቲንቢቴ ዮታ፤ ጎዳይ፥ ‹ማሻ! ማሻ፥ ሌፌቲዳኔ ቁጬቲዳ ማሻ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ትንብተ ኦዳ፤ ታኒ ጎዳይ ኦድያባ አሳስ ኦዳ፤ ማሻ፤ ሌፈትዳነ ቁሸትዳ ማሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, tinbite oda; taani Goday odiyaba asaas oda; mashsha; leefetidanne qushetida mashsha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፤ “ ‘ሰይፍ! ሰይፍ! የተሳለ የተወለወለም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! ትንቢት ተናገር፤ እኔ እግዚአብሔር የምለውን ለሕዝቡ ተናገር፤ ሰይፍ! የተሳለና የተወለወለ ሰይፍ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ተነበ፤ በልውን፤ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ሰይፊ! ሰይፊ! በሊሑን ተወልዊሉን ኣሎ፤” በል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ በልውን፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰይፊ፡ ሰይፊ በሊሑን ተወልዊሉን ኣሎ፡ በል። |