Ezekiel 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ ምስ በሉኻ፡ ስለምንታይ ትስሕቕ ኣለኻ፧ ክትምልስ ከም ዘለካ፦ ምእንቲ መልእኽቲ፤ ትመጽእ እያ እሞ፡ ልቢ ዘበለ ኺፈስስ እዩ፡ ኣእዳው ኲለን ክደክማ እየን፡ መንፈስ ዘበለውን ክደክም እዩ፡ ብርኪ ዅሉ ድማ ከም ማይ ኪደክም እዩ። ርኣዩ ይመጽእ ኣሎ ይኸውን ድማ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፦ ስለ ምን ታለቅሳለህ? ቢሉህ አንተ እንዲህ በላቸው፦ ስለሚመጣው ወሬ ነው፤ ልብም ሁሉ ይቀልጣል፤ እጆችም ሁሉ ይዝላሉ፤ ሥጋና መንፈስ ሁሉ ይደክማል፤ ከጕልበትም እዥ ይፈስሳል፤ እነሆ ይመጣል፤ ይፈጸማልም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ስለ ምን ታለቅሳለህ? ቢሉህ፥ አንተ እንዲህ በላቸው። ወሬ ስለሚመጣ ነው፤ ልብም ሁሉ ይቀልጣል፥ እጆችም ሁሉ ይዝላሉ፥ ነፍስም ሁሉ ትደክማለች፥ ጉልበትም እንደ ውኃ ይፈስሳል፤ እነሆ፥ ይመጣል ይፈጸምማል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ለምን ታለቅሳለህ? ሲሉህ እንዲህ በላቸው፦ ወሬ ስለሚመጣ ነው፥ ልብ ሁሉ ይቀልጣል፥ እጆች ሁሉ ይዝላሉ፥ ነፍስ ሁሉ ትደክማለች፥ ጉልበት ሁሉ እንደ ውኃ ይፈስሳል፥ እነሆ ይመጣል ይፈጸማልም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኔና፥ ‘አያዉ ኦላይ?’ ጊደ ኦችያ ዎደ፥ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ስንና ይያ ኢታ ኦዶ ኦላይ። ዎዛን ኡባይ ያሻን ሙሻና፤ ኩሽያ ኡባይ አርጋጫና፤ ኡንቱንቱ ጎባተይ ኡባይ ኡንቱንቱፐ ክቻና፤ ጉልባታይ ኡባይካ ኮኮራና። ሄ ዎዲ ጋኬዳ! እ ኤለ ፖለታና! ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu neena, ‹Ayaw oolay?› giide oochchiyaa wode, hawaadan yaaga; ‹Sintsanna yiyaa iita odoo oolay. Wozani ubbay yashshan muushana; kushiyaa ubbay arggaac'ana; unttunttu goobatetsay ubbay unttunttuppe kichchana; gulbbatay ubbaykka kokkorana. He wodii gakkeedda! I elle polettana! Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday› yaaga» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti nena, ‹Ays oolay?› gi oychchiko, neni, ‹Sinththara yiza iita wore gishshas oolays; wozina ubbay taahana; kushe ubbay doccana; shemppo ubbay poodhu gaana; gulbate ubbay haaxxana› ga yoota. Ubbaa Haariza GODAY, ‹Be7ite hessi yaananne polettana› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኔና፥ ‹ኣይስ ኦላይ?› ጊ ኦይቺኮ፥ ኔኒ፥ ‹ሲንራ ዪዛ ኢታ ዎሬ ጊሻስ ኦላይስ፤ ዎዚና ኡባይ ታሃና፤ ኩሼ ኡባይ ዶጫና፤ ሼምፖ ኡባይ ፖ ጋና፤ ጉልባቴ ኡባይ ሃጻና› ጋ ዮታ። ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ቤኢቴ ሄሲ ያናኔ ፖሌታና› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘አይስ ኦላይ?’ ያግድ ኤንቲ ነና ኦይችኮ፥ ‘ስንራ ያ ኢታ ዎርያ ግሾ ኦላይስ’ ያጋ። ሄ ዎርያን፥ ‘ዎዛን ኡባይ ያሻን ሴራና፤ ኩሸ ኡባይ አርጋጫና፤ ጎባተ ኡባይ ኤከታና፤ ጉልባት ኡባይ ኮኮራና። ሄ ዎደይ ጋክስ፤ ቱማ ፖለታና’ ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Ayis oolay?’ yaagidi enti nena oychiko, ‘Sinthara yaa iita woriya gisho ollayis’ yaaga. He woriyan, ‘Wozani ubbay yashshan seerana; kushe ubbay argaacana; goobatethi ubbay eketana; gulbati ubbay kokorana. He wodey gakis; tuma poletana’ ” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ ‘ለምን ታቃስታለህ?’ ቢሉህ፣ ‘ስለሚመጣው ክፉ ወሬ ነው፤ ልብ ሁሉ ይቀልጣል፤ እጅም ሁሉ ይዝላል፤ ነፍስ ሁሉ ይደክማል፤ ጕልበትም ሁሉ ውሃ ይሆናል’ በላቸው። እነሆ ይመጣል፤ ይፈጸማልም፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለምን ትቃትታለህ” ብለው ቢጠይቁህ “ስለሚመጣው ወሬ ነው” ትላቸዋለህ፤ “በዚያም ወሬ ልብ ሁሉ ይቀልጣል፤ እጅ ሁሉ ይዝላል፤ ወኔ ሁሉ ይከዳል፤ ጒልበት ሁሉ እንደ ውሃ ይፈስሳል፤ እነሆ እየመጣ ነው፤ በእርግጥ ይፈጸማል” ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክኸውን ከዓ እዩ፥ ‘እንታይ ኴንካ ትቝዝም?’ ኢሎም እንተ ጠየቑኻ፥ ንስኻ በቲ ዅሉ ዝመፅእ ወረ ልቢ ኽመክኽ፥ ኵለን ኣእዳው ድማ ኽለምሳ እየን፤ ኵሉ መንፈስ ከዓ ኽሕለል፥ ኵሉ ኣብራኽውን ከም ማይ ክፈስስ እዩ፥ በሎም፤ እንሆ ይመፅእ ኣሎ፤ ክፍፀም ድማ እዩ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ከኣ እዩ፡ እንታይ ኴንካ ትቚዝም ኢሎም እንተ ሐተቱኻ፡ ንስኻ፡ በቲ ዝመጽእ ወረ ዂሉ ልቢ ኺመክኽ፡ ኲለን ኣእዳው ድማ ወለል ኪብላ፡ ኲሉ መንፈስ ከኣ ኪሕለል፡ ኲሉ ኣብራኽውን ከም ማይ ኪፈስስ እዩ፡ ኢልካ ምለሰሎም። እንሆ፡ ይመጽእ ኣሎ፡ ኪፍጸም ድማ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |