Ezekiel 21:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሽዑ ንደሓር ንጻድቃንን ንረሲኣንን ካባኻትኩም ክቖርጾም እየ፣ ስለዚ ሰይፈይ ካብ ሸፋሽፍቲ ናብ ኵሉ ስጋ ካብ ደቡብ ክሳዕ ሰሜን ኪወጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም ጻድ​ቁ​ንና ኃጥ​ኡን ከአ​ንቺ ዘንድ ስለ​ማ​ጠፋ፥ ስለ​ዚህ ሰይፌ ከደ​ቡብ ጀምሮ እስከ ሰሜን ድረስ በአለ በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ ከሰ​ገ​ባው ይመ​ዘ​ዛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም ጻድቁንና ክፉውን ከአንተ ዘንድ ስለማጠፋ፥ ስለዚህ ሰይፌ ከደቡብ ጀምሮ እስከ ሰሜን ድረስ ባለ በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ ከሰገባው ይመዘዛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጻድቁንና ክፉውን ከአንቺ ዘንድ ስለማስወግድ፥ ስለዚህ ሰይፌ ከደቡብ እስከ ሰሜን ባለ ሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ ከሰገባው ይመዘዛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽሉዋነ ናጋራንቻ ኡባ ይሳናዉ ሁጲሳፐ ገድሳ ጋካናዉ ደእያ አሳ ኡባ ቦላ ታ ማሻ ሾዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'illuwaanne nagaranchchaa ubbaa d'ayssanaw huup'issappe gedissa gakkanaw de'iyaa asaa ubbaa bolla ta mashshaa shodana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xillonne wordo dhayssana ta mashshay dugehappe pudeha gakkanaas diza deraa ubbaa bolla koohoppe shodettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺሎኔ ዎርዶ ይሳና ታ ማሻይ ዱጌሃፔ ፑዴሃ ጋካናስ ዲዛ ዴራ ኡባ ቦላ ኮሆፔ ሾዴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅሉዋነ ናጋራንቹዋ ኡባ ይሳናዉ ዱገሀፐ ፑደሀ ጋካናዉ ደእያ አሳ ኡባ ቦላ ታ ማሻ ሾዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xilluwanne nagaranchuwa ubba dhaysanaw dugehape pudeha gakanaw de7iya asa ubba bolla ta mashsha shoddana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጻድቁንም ክፉውንም ስለማስወግድ ሰይፌ ከደቡብ ጀምሮ እስከ ሰሜን ባለው ሕዝብ ሁሉ ላይ ከሰገባው ይመዘዛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመካከልሽም ኃጢአተኛውንና ጻድቁን ለማጥፋት ከደቡብ እስከ ሰሜን ባሉት ሁሉ ላይ ሰይፌ ከሰገባው ይመዘዛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፃድቃንን ሓጥኣንን ካባኺ ኸጥፍኦም እየ እሞ፥ ስለዙይ ንዅሉ ስጋ ኽወቅዕ፥ ካብ ደቡብ ክሳዕ ሰሜን፥ ሰይፈይ ካብ ሰገባኡ ኽምዘዝ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጻድቃንን ረሲኣንን ካባኺ ኸጥፍኦም እየ እሞ፡ ስለዚ ንዂሉ ስጋ ኺወቅዕ ካብ ደቡብ ክሳዕ ሰሜን ሰይፈይ ካብ ሰገባኡ ኺምላሕ እሮኡ።